https://milkta.com/en/jobs/display/630
ትራንስ ኢትዮጽያ ኋ/የተ/የግ/ማህበር
Position የሰዉ ሃብት ልማት ከፍተኛ ኦፊሰር
Posted Date ቀዳም ሕዳር 13, 2007
Closing Date ቀዳም ሕዳር 20, 2007
location መቐሌ
Jobs Identification Number
Salary
By Work Category ሙሉ ጊዜ
By Job Category
By Career Level ጀማሪ
Sex ኣይለይም
Quantity 1
Description

                       ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ

ኩባንያችን ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ተፈላጊ የችሎታ መስፈርቶች የሚያሞሉ አመልካቾች አወዳድሮ ብቃት ያለዉ ባለሙያ ያለዉ ባለሙያ መቅጠር ይፈልጋል::

የትምህርት ዓይነት/ ሙያ   :        ማኔጅመንት ማስተርስ ዲግሪ/  የመጀመሪያ  ድግሪ

ተፈላጊ የትምህርት ደረጃና የሥራ ልምድ   : ማስተርስ ዲግሪ 4 ዓመት የመጀመሪያ ድግሪ 6 ዓመት አገልግሎት ያለዉ /ያላት

ተፈላጊ የብቃት መግለጫ: ይምርምር ስርፀት ችሎታ የዳሰሳ ጥናትና የመረጃ ትንተና ክህሎት የደንበኛ አገልግሎት ክህሎት በቡዱን የመሥራት ብቃት አፈፃፀም ሪፖርት አቀራረብ ዕዉቀትና ልምድ በስልጠና ልማት ዙሪያ በቂ ልምድ መመሪዎች ማዘጋጀት በበሰዉ ሃብት ልማት ላይ የክሀሎት ማጎልበቻ ስልጠና የወሰደና በቂ እውቀት ያለዉ /ያላት

 

 

Educational Requirements
Desired Skills
Experience Requirements
How to apply

ስለሆነም መመዘኛዉን ይምታሞሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጅምሮ ለተከታታይ 10 ይሥራ ቀናት የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናዉና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ ዋና መስራያ ቤት የሰዉ ሃብት አመራርና ልማት ማመልከት ይምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን::

 

All Rights Reserved © Milkta 2013 - 2024 . Powered and developed by Rackmint System. Made with love in Mekelle