https://milkta.com/en/jobs/display/6255
የሃገረ ሰላም ቴክኒክን ሞያን ትምህርትን ስልጠና ኮሌጅ
Position ላብራቶሪ ቴክኖሎጂስት
Posted Date ሶኒ ሚያዝያ 7, 2011
Closing Date ሰሉስ ሚያዝያ 8, 2011
location
Jobs Identification Number
Salary
By Work Category ሙሉ ጊዜ
By Job Category
By Career Level ማናጅመንት
Sex ኣይለይም
Quantity 10
Description

መቐለ ዩኒቨርስቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዓይደር ኮምፕረሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ከዚሀ በታች በተመለከተው ክፍት የስራ መደብ በቋሚነት ሰራተኞች ኣወዳድሮ መቅጠር ይፍልጋል፡፡

Educational Requirements

በላብራቶሪ ቴክኖሎጂስት ዲግሪ የተመረቀ/ች የሞያ ብቃት ማረጋገጫ ሰርቲፊኬት ያለው/ት

ከ0 እና ከዛ በላይ የስራ ልምድ ያለው/ት

Desired Skills

በላብራቶሪ ቴክኖሎጂስት ዲግሪ የተመረቀ/ች የሞያ ብቃት ማረጋገጫ ሰርቲፊኬት ያለው/ት

ከ0 እና ከዛ በላይ የስራ ልምድ ያለው/ት

Experience Requirements

ከ0 እና ከዛ በላይ የስራ ልምድ ያለው/ት ከኣንድ ኣመት በላይ ስራ ልምድ ያለው ይመረጣል

How to apply

በዚህ መሰረት ተወዳዳሪዎች ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 05 ተከታታይ የስራ ቀናት ኣስፈላጊውን ማስረጃ ኦረጂናል የማይመለስ ፎቶ ኮፒና ሲቪ በመያዝ ኮምፕረሄንሲቭ ሰፔሻላይዝድ ሆስፒታል በሰው ሃይል ኣስተዳድር ቢሮ በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

ማሳሰብያ ከኣንድ ኣመት በላይ ስራ ልምድ ያለው ይመረጣል

All Rights Reserved © Milkta 2013 - 2024 . Powered and developed by Rackmint System. Made with love in Mekelle