| ኢትዮ ቴሌኮም | |
|---|---|
| Position | መለስተኛ ዕቃ ግምጃ ቤት |
| Posted Date | ዓርቢ ሚያዝያ 4, 2011 |
| Closing Date | ሓሙስ ሚያዝያ 10, 2011 |
| location | |
| Jobs Identification Number | |
| Salary | |
| By Work Category | ሙሉ ጊዜ |
| By Job Category | |
| By Career Level | ማናጅመንት |
| Sex | ኣይለይም |
| Quantity | 1 |
| Description | የሰሜን ዲስትሪክት ህዳሴ ቴሌኮም ኣ/ማ ከዚህ በታች በተገለፀው ክፍት የስራ መደብ ሰራተኛ ኣወዳድሮ በቋሚ መቅጠር ይፈልጋል፡፡ |
| Educational Requirements | በግዥና ንብረት ኣስተዳደር በማርኬቲንግ፣ በማኔጅመንት፣ በኣካውንቲንግ የተመረቀ/ች 10+2 /technical school/ ሰቲፊኬት ያለው/ያላት |
| Desired Skills | በግዥና ንብረት ኣስተዳደር በማርኬቲንግ፣ በማኔጅመንት፣ በኣካውንቲንግ የተመረቀ/ች 10+2 /technical school/ ሰቲፊኬት ያለው/ያላት |
| Experience Requirements | 0-2 |
| How to apply | 3 ዋስ ማቅረብ የሚችል ከዚህ ከላይ የተጠቀሰውን መስፈርት የምታሟሉ ሰራተኞች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ7 ተከታታይ ቀናት በሰሜን ዲስትሪክት ህዳሴ ቴሌኮም ኣ/ማ ሰው ሃብት ኣስተዳደር ቢሮ ቁጥር 208 በኣካል በመቅረብ ከማይመለስ የት/ት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ኮፒ በማያዝ ከዋናው ጋር በማገናዘብ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ ስ.ቁጥር 0344-402777 |