https://milkta.com/en/jobs/display/6178
የወልቃይት ስኮር ልማት ፕሮጀክት
Position የመስኖ ኦፕሬሽንና ጥገና ቡድን መሪ /የጠቅላላ ሒሳብ መለስተኛ ኣካውንታት
Posted Date ሰሉስ ሚያዝያ 1, 2011
Closing Date ሓሙስ ሚያዝያ 3, 2011
location
Jobs Identification Number
Salary
By Work Category ሙሉ ጊዜ
By Job Category
By Career Level ማናጅመንት
Sex ኣይለይም
Quantity 1
Description

በኢፌዲሪ ሰኳር ኮርፖሬሽን የወልቃይት ስኳር ልማት ፕሮጀክት ባለው ክፍት የስራ መደቦች የውጭ ኣመልካች ኣወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡

Educational Requirements

ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ በመስኖ/ሃይድሮሊክ ምህንድስና ሞያ በኤም ኤስ ሲ /ቢኤስ ሲ ዲግሪና 3/5 ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ያላት ከዚህ ውስጥ 1/2 ዓመት በከፍተኛ መሃንዲስ ስራ ልምድ ያለው/ያላት / ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ/ኮሌጅ በኣካውንቲንግ /10+3/ ወይም ደረጃ IV ዲፕሎማና የ1 ዓመት ተዛማጅ የስራ ልምድ ወይም ከታወቀ የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ት/ቤት በኣካውንቲንግ 10+2 ወይም ደረጃ III ሰርቲፊኬትና የ2 ዓመት የስራ ልምድ ወይም ከታወቀ የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ት/ቤት በኣካውንቲንግ 10+1 ወይም ደረጃ II ሰርቲፊኬትና የ 3 ዓመት የስራ ልምድ

Desired Skills

 የመስኖ ኦፕሬሽን ጥገናልምዶች ዕውቀት ያለው/ያላት

የፋይናንስ ስራ ኣመራር መርሆዎች ዕውቀት                      

መሰረተዊ የኮምፒተርና የምህንድስና ሶፍትዌር ችሎታ

  • - የኣካውንቲንግ መርሆዎችና ምዶች ዕውቀት- ፋይናንስ ስራ ኣመራር መርሆዎች ዕወቀት- መሰረታዊ የኮምፒዩተርና የኣካውንቲንግ ሶፍትዌር ችሎታ
  • - የመ/ት ልማት ድርጅት ሂሳብ ኣሰራር ዕውቀት
Experience Requirements 3/5 years
How to apply

ከዲፕሎማ ወደ ዲግሪ upgrade ያደረጋችሁ እና ዲፕሎማ ተወዳዳሪዎች ለዲፕሎማ የት/ት ዝግጅታችሁ የብቃት ማረጋገጫ ሲኦሲ ማቅረብ ይጠበቅበታል፡፡

የግል ድርጅት የስራ ልምድ የስራ ግብር የተከፈለበት የገቢዎች ፅ/ቤት መረጃ ካላቀረቡ ተቀባይነት የለውም፡፡

ከተቀመጠው የት/ት ዝግጅት እና ለሙያ ተመሳሳይ ያልሆነ የስራ ልመድ ለምዝገባ ኣያበቃም፡፡

መመዝገቢያ ቦታ ወ/ስ/ል/ፕሮጀክት ፅ/ቤት ማይጋባ ሰው ሃብት ቢሮ ቁጥር13፣ እና መቐለ ላይዘን ኦፊስ TDA ህንፃ ሃፄ ዮውሃንስ ቤተመንግስት ፊት ለፊት

All Rights Reserved © Milkta 2013 - 2024 . Powered and developed by Rackmint System. Made with love in Mekelle