| የወልቃይት ስኮር ልማት ፕሮጀክት | |
|---|---|
| Position | የመስኖ ኦፕሬሽንና ጥገና ቡድን መሪ /የጠቅላላ ሒሳብ መለስተኛ ኣካውንታት |
| Posted Date | ሰሉስ ሚያዝያ 1, 2011 |
| Closing Date | ሓሙስ ሚያዝያ 3, 2011 |
| location | |
| Jobs Identification Number | |
| Salary | |
| By Work Category | ሙሉ ጊዜ |
| By Job Category | |
| By Career Level | ማናጅመንት |
| Sex | ኣይለይም |
| Quantity | 1 |
| Description | በኢፌዲሪ ሰኳር ኮርፖሬሽን የወልቃይት ስኳር ልማት ፕሮጀክት ባለው ክፍት የስራ መደቦች የውጭ ኣመልካች ኣወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡ |
| Educational Requirements | ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ በመስኖ/ሃይድሮሊክ ምህንድስና ሞያ በኤም ኤስ ሲ /ቢኤስ ሲ ዲግሪና 3/5 ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ያላት ከዚህ ውስጥ 1/2 ዓመት በከፍተኛ መሃንዲስ ስራ ልምድ ያለው/ያላት / ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ/ኮሌጅ በኣካውንቲንግ /10+3/ ወይም ደረጃ IV ዲፕሎማና የ1 ዓመት ተዛማጅ የስራ ልምድ ወይም ከታወቀ የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ት/ቤት በኣካውንቲንግ 10+2 ወይም ደረጃ III ሰርቲፊኬትና የ2 ዓመት የስራ ልምድ ወይም ከታወቀ የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ት/ቤት በኣካውንቲንግ 10+1 ወይም ደረጃ II ሰርቲፊኬትና የ 3 ዓመት የስራ ልምድ |
| Desired Skills | የመስኖ ኦፕሬሽን ጥገናልምዶች ዕውቀት ያለው/ያላት የፋይናንስ ስራ ኣመራር መርሆዎች ዕውቀት መሰረተዊ የኮምፒተርና የምህንድስና ሶፍትዌር ችሎታ
|
| Experience Requirements | 3/5 years |
| How to apply | ከዲፕሎማ ወደ ዲግሪ upgrade ያደረጋችሁ እና ዲፕሎማ ተወዳዳሪዎች ለዲፕሎማ የት/ት ዝግጅታችሁ የብቃት ማረጋገጫ ሲኦሲ ማቅረብ ይጠበቅበታል፡፡ የግል ድርጅት የስራ ልምድ የስራ ግብር የተከፈለበት የገቢዎች ፅ/ቤት መረጃ ካላቀረቡ ተቀባይነት የለውም፡፡ ከተቀመጠው የት/ት ዝግጅት እና ለሙያ ተመሳሳይ ያልሆነ የስራ ልመድ ለምዝገባ ኣያበቃም፡፡ መመዝገቢያ ቦታ ወ/ስ/ል/ፕሮጀክት ፅ/ቤት ማይጋባ ሰው ሃብት ቢሮ ቁጥር13፣ እና መቐለ ላይዘን ኦፊስ TDA ህንፃ ሃፄ ዮውሃንስ ቤተመንግስት ፊት ለፊት |