| መቐለ ኢንስቲዩት ቴክኖሎጂ | |
|---|---|
| Position | ሌክቸረር |
| Posted Date | ሓሙስ ሕዳር 4, 2007 |
| Closing Date | ሰንበት ሕዳር 7, 2007 |
| location | መቐለ |
| Jobs Identification Number | |
| Salary | |
| By Work Category | ሙሉ ጊዜ |
| By Job Category | |
| By Career Level | ጀማሪ |
| Sex | ኣይለይም |
| Quantity | 2 |
| Description | መስታወቂያ መቐለ ዪኒቨርስቲ የኢት ጳያ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት መቐለ ከዚህ በታች የተዘረዘዉን የስራ መደብ መምህርነት መቅጠር ይፈልጋል:: የትምህርት ደረጃ : የሁለተኛ ዲግሪ በኤሌክትሪካል ኢንጅኔሪንግ መስከ በኮንትሮል ምህንድስና የማስተር ድግሪ የተመረቀ/ች |
| Educational Requirements | |
| Desired Skills | |
| Experience Requirements | |
| How to apply | ማሳስቢያ 1 አማካይ ዉጤት የመጀመርያ ዲግሪ ለወንዶች 2.75 እና ከዚያ በላይ ያለዉ ለሴት 2.5 እና ከዚያ በላይ ያለዉ 2 አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 5 ተከታታይ የስራ ቀናት በዋና ግቢ የኢትዮያ ቴክኖሎጂ ኢንስት መቐለ በሰዉ ሃብት ልማት አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 224 ኦርጅናል ዶክመንትና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ ማመልከት ይቻላል :: |