https://milkta.com/en/jobs/display/470
የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ
Position የምግብ ዝግጅት ባለሙያ
Posted Date ሓሙስ መስከረም 8, 2007
Closing Date ቀዳም መስከረም 10, 2007
location ክሱም ሆቴል ፊት ለፊት በሚገኘዉ ባለ 3 ኮኮብ ሆቴል ግንባታ ፕሮጀክት ቢሮ
Jobs Identification Number
Salary
By Work Category ሙሉ ጊዜ
By Job Category
By Career Level ጀማሪ
Sex ኣይለይም
Quantity 2
Description

ክፍት የሥራ ማስታወቅያ

በመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ አብይ አዲ አድዋ ሎት መቀሌ ስረት መንደር ሥራ ፕሮጀክት (11- 04R) ከዚህ በታች በተመለከቱት ክፍት የሥራ መደባች አመልካቾችን አወዳድሮ በኮንትራክት ለመቅጠር ይፈልጋል::

በመሆኑም አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጅምሮ ባሉት 5 ተከታታይ የሥራ ቀናት ቅዳሜን ጨምሮ የትምህርትና የሥራ ልምድ ፎቶ ኮፒ ማስረጃ የማይመለስ በመያዝ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን

 

ተፈላጊ የትት ደረጃ እና ተፈላጊ የሥራ ልምድ

  • በምግብ ዝግጅት ዲፕሎማ 10 ተ 3 እና 2-3 ዓመት የሥራ ልምድ ልምድ ያዉት

  • መቀሌ አብይ አዲ ፕሮጀክት ትኩል መንደር

Educational Requirements
Desired Skills
Experience Requirements
How to apply

የምዝገባ ቦታ አክሱም ሆቴል ፊት ለፊት በሚገኘዉ ባለ 3 ኮኮብ ሆቴል ግንባታ ፕሮጀክት ቢሮ

ቁጥር 4 መቀሌ

ለበለጠ መረጃ በስ /ቁ 0344400242 /0930035132

All Rights Reserved © Milkta 2013 - 2024 . Powered and developed by Rackmint System. Made with love in Mekelle