https://milkta.com/en/jobs/display/422
ፋና ብሮድካስቲንድ ኮርፖሬት ኣ.ማ
Position ሪፖርተር
Posted Date ረቡዕ ነሓሰ 21, 2006
Closing Date ሓሙስ ነሓሰ 29, 2006
location መቐለ
Jobs Identification Number
Salary
By Work Category ሙሉ ጊዜ
By Job Category
By Career Level ጀማሪ
Sex ኣይለይም
Quantity 2
Description

ድርጅታችን   በመቐለ  ፋና  ኤፍ.ኤም  94.8  ስረጭት  ጣቢያ   ከዚህ   በታች    ለተመለከተዉ    ክፈት   የስራ  መደብ   ኣመልካቾችን  ኣወዳድሮ   ለመቅጠር    ይፈልጋል::

ተፈላጊ የትመህርት ደረጃና የስራ ልምድ

በ ቀንቀ ሥነ ፅሑፍ ወይ በጋዜጠኛ ወይም ሶሻል ሳይንስ ወይም መሰል ሙያ ቢ. ኤ ዲግሪ 1 ጋዜጠኛነት ዓመት ይሰራ ልምድ ያለዉ /ት ወይም ኤም ኤ ዲግሪና 0 ዓመት ይሰራ ልምድ ያለዉ/ ት የትግርኛ ቀንቀ የሚችል /የምትችል ::

Educational Requirements
Desired Skills
Experience Requirements
How to apply

መስፈርቱ ይምታሞሉ ኣመልካቾች ማስረጃችሁን ዋናዉንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ ከነሓሴ 22 -29 ቀን 2006 ዓ/ም ዘወትር ብሰራ ሰዓት በመቐሌ ፋና ኤፍ .ኤም 94.8 ሬዲዩ ጣቢያ ቅጥር ግቢ በመገኘት መመዝገብ የምተችሉ መሆኑን እነገልፃለን::

ፋና ብሮድካስቲግ ኮርፖሬት ኣ.ማ

መቐለ ፋና ኤፍ ኤም 94.8

ስቁ 0344 4412352

All Rights Reserved © Milkta 2013 - 2024 . Powered and developed by Rackmint System. Made with love in Mekelle