| ፋና ብሮድካስቲንድ ኮርፖሬት ኣ.ማ | |
|---|---|
| Position | ሪፖርተር |
| Posted Date | ረቡዕ ነሓሰ 21, 2006 |
| Closing Date | ሓሙስ ነሓሰ 29, 2006 |
| location | መቐለ |
| Jobs Identification Number | |
| Salary | |
| By Work Category | ሙሉ ጊዜ |
| By Job Category | |
| By Career Level | ጀማሪ |
| Sex | ኣይለይም |
| Quantity | 2 |
| Description | ድርጅታችን በመቐለ ፋና ኤፍ.ኤም 94.8 ስረጭት ጣቢያ ከዚህ በታች ለተመለከተዉ ክፈት የስራ መደብ ኣመልካቾችን ኣወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል:: ተፈላጊ የትመህርት ደረጃና የስራ ልምድ በ ቀንቀ ሥነ ፅሑፍ ወይ በጋዜጠኛ ወይም ሶሻል ሳይንስ ወይም መሰል ሙያ ቢ. ኤ ዲግሪ 1 ጋዜጠኛነት ዓመት ይሰራ ልምድ ያለዉ /ት ወይም ኤም ኤ ዲግሪና 0 ዓመት ይሰራ ልምድ ያለዉ/ ት የትግርኛ ቀንቀ የሚችል /የምትችል :: |
| Educational Requirements | |
| Desired Skills | |
| Experience Requirements | |
| How to apply | መስፈርቱ ይምታሞሉ ኣመልካቾች ማስረጃችሁን ዋናዉንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ ከነሓሴ 22 -29 ቀን 2006 ዓ/ም ዘወትር ብሰራ ሰዓት በመቐሌ ፋና ኤፍ .ኤም 94.8 ሬዲዩ ጣቢያ ቅጥር ግቢ በመገኘት መመዝገብ የምተችሉ መሆኑን እነገልፃለን:: ፋና ብሮድካስቲግ ኮርፖሬት ኣ.ማ ስቁ 0344 4412352 |