https://milkta.com/en/jobs/display/41
መከላለያ ሰሜን ዕዝ ጠ/መምርያ
Position የፋይንስና ህጋዊነት ኦዲት ክፍል ኦዲተር
Posted Date ሰሉስ ታሕሳስ 8, 2006
Closing Date ዓርቢ ታሕሳስ 25, 2006
location መቐለ
Jobs Identification Number መከ 14/9/44
Salary
By Work Category ሙሉ ጊዜ
By Job Category
By Career Level ጀማሪ
Sex ኣይለይም
Quantity 1
Description

የመከላለያ ሰሜን ዕዝ ጠ/መምርያ ከዚህ በታች በተመ ክፍት የስራ መደብ ላይ ባለሙያዎች ኣወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል


በኣካውንቲንግ፣ ማናጅመንት እና ኢኮኖሚክስ የባችለር ዲግሪና 6 ዓመት የስራ ልምድ ወይም

በማስተርስ ዲግሪ 4 ዓመት የስራ ልምድ ያለው ወይም

በዶክትሬት ዲግሪና 2 ዓመት የስራ ልምድ ያለወ/ያላት

Educational Requirements
Desired Skills
Experience Requirements
How to apply

መሳሰብያ

1. የቅጥር ሁኔታ በቋሚነት

2. ፃታ ኣይለይም

3. የስራ ቦታ ሰሜን ዕዝ ጠ/መምሪያ

4. የምዝገባ ቦታ ሰ/ዕዝ ጠ/መምርያ ቅጥር ዶክሜትመንት ቡድን ቢሮ

5. የምዝገባ ቀን ይህ ማስታቅያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ከታህሳስ 07/04/2006 -- 12/04/2006 ዓ/ም

6. የፈተና ቀን በውስጥ ማስታወቅያ ይነገራል

7. የስራ ልምድ ማስረጃችሁ ላይ የኣገልግሎት ዘመን፣ቀን፣ ወርና ዓ/ም ይከፈላችሁ የነበረው ደመውዝና የስራ ግብር የተከፈለበት መሆኑን ካልተገለፀ ተቀባይነን የለውም።

8. ከዚህ በላይ ለተጠቀሱት ክፍት የስራ ቦታዎች ከተጠቀሰ የተፈላጊ ችሎታዎች በላይ በትምህርትም ብሰራ ልምድ ለሚያቀርቡ መመዝገብ የሚችሉ መሆኑን እስታውቃለን። ለበለጠ መረጃ በስ/ቁ 0344418128 ይደውሉ።

ቅዳሜ ከሰዓት በፊት ቢሮኣችን ክፍት ስለሆነ መመዝገብ ይችላሉ

All Rights Reserved © Milkta 2013 - 2024 . Powered and developed by Rackmint System. Made with love in Mekelle