https://milkta.com/en/jobs/display/3843
አል-አሰብ ጀነራል ትራንስፖርት እና ኮንትራክቲንግ ኢስታብሊሽመንት
Position ፕሮጀክት ግምጃ ቤት ሠራተኛ
Posted Date ሰሉስ ሕዳር 4, 2011
Closing Date ሰሉስ ሕዳር 11, 2011
location 194
Jobs Identification Number
Salary
By Work Category ሙሉ ጊዜ
By Job Category
By Career Level መካከለኛ ደረጃ
Sex ኣይለይም
Quantity 2
Description አል-አሰብ ጀነራል ትራንስፖርት እና ኮንትራክቲንግ ኢስታብሊሽመንትክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያየስራ መደቡ መጠሪያ፡ ፕሮጀክት ግምጃ ቤት ሠራተኛ- ብዛት፡ 2- የስራ ቦታ፡ በአዲስ አበባ ቅ/ቤት እና ፕሮጀክት ሳይት- ደመወዝ፡ በስምምነት• ከላይ በዝርዝር የተጠቀሱትን የትምህርት ደረጃ ተፈላጊ ችሎታ እና የስራ ልምድ የምታሟሉ አመልካቾች ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ከፒ የምታመለክቱበትን የስራ መደብ የሚጠቅስ ማመልከቻ ደብዳቤ ጋር በማያያዝ ቦሌ አለም ሲኒማ በስተጀርባ 100 ሜትር ወረድ ብሎ በሚገኘው የድርጅቱ ቢሮአችን እስከ ህዳር 15 ቀን 2011 ድረስ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን በተጨማሪም በኢሜል አድራሻችን በኩል ሙሉ ማስረጃችሁን በማያያዝ በ alasabethiopia@gmail.com ለበለጠ መረጃ ስልክ፡ 0116 263016 መደወል ይቻላል፡፡
Educational Requirements ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ምሩቅ
Desired Skills ተፈላጊ የትምህርት ደረጃና የስራ ልምድ፡
• ሁለተኛ ደረጃ ት/ት ያጠናቀቀ እና በኮንስትራክሽን ድርጅት ውስጥ በግምጃ ቤት ሠራተኝነት ቢያንስ 3 ዓመት የስራ ልምድ ያለው እና በመሳሪያዎች መለዋወጫ ላይ በቂ ልምድ ያለው፡፡
Experience Requirements ተፈላጊ የትምህርት ደረጃና የስራ ልምድ፡
• ሁለተኛ ደረጃ ት/ት ያጠናቀቀ እና በኮንስትራክሽን ድርጅት ውስጥ በግምጃ ቤት ሠራተኝነት ቢያንስ 3 ዓመት የስራ ልምድ ያለው እና በመሳሪያዎች መለዋወጫ ላይ በቂ ልምድ ያለው፡፡
3-5 ዓመት
How to apply
All Rights Reserved © Milkta 2013 - 2024 . Powered and developed by Rackmint System. Made with love in Mekelle