https://milkta.com/en/jobs/display/3296
የብሔራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን
Position ረዳት ክምችት መጋዘን ኃላፊ
Posted Date ዓርቢ ጥቅምቲ 9, 2011
Closing Date ዓርቢ ጥቅምቲ 16, 2011
location 257
Jobs Identification Number
Salary
By Work Category ሙሉ ጊዜ
By Job Category
By Career Level
Sex ኣይለይም
Quantity 2
Description የብሔራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽንክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያየሥራ መደቡ መጠሪያ፡ ረዳት ክምችት መጋዘን ኃላፊደመወዝ፡ 6,055.00ብዛት፡ 2
Educational Requirements ዲፕሎማ
Desired Skills - የትምህርት ዓይነት፡ በግዥ አቅርቦት አስተዳደር ወይም በስራ አመራር ወይም በቢዝነስ አስተዳደር ወይም በአካውንቲንግ ወይም በማቴሪያል ማኔጅመንት
- የትምህርት ደረጃ፡ 10+3/ ሌቭል III/ ወይም IV ወይም ቢኤ ወይም ኤምኤ
- አግባብ ያለው የስራ ልምድ፡ 0, 2, 3 ወይም 4 ዓመት
- ክህሎት፡ መሰረታዊ የኮምፒውተር አጠቃቀም ችሎታ ያለው
Experience Requirements - የትምህርት ዓይነት፡ በግዥ አቅርቦት አስተዳደር ወይም በስራ አመራር ወይም በቢዝነስ አስተዳደር ወይም በአካውንቲንግ ወይም በማቴሪያል ማኔጅመንት
- የትምህርት ደረጃ፡ 10+3/ ሌቭል III/ ወይም IV ወይም ቢኤ ወይም ኤምኤ
- አግባብ ያለው የስራ ልምድ፡ 0, 2, 3 ወይም 4 ዓመት
- ክህሎት፡ መሰረታዊ የኮምፒውተር አጠቃቀም ችሎታ ያለው
0-1 ዓመት
How to apply ማሳሰቢያ፡• አመልካቾች የስራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውን የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ከካሪኪለም ቪቴ ጋር በማያያዝ ጥቅምት 20, 2011 ድረስ ከደንበል ሲቲ ሴንተር ጀርባ በሚገኘው ሕንጻ ላይ የሰው ሐብት ስራ አመራር ዳይሬክቶሬት ቢሮ እና አዳማ ብሔራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በመቅረብ መመዝገብ ይችላሉ፡፡• የሚቀርቡት የስራ ልምድ ማስረጃዎች ከመቼ እስከ መቼ ምን ስራ ላይ እንደሰሩና ሲከፈል የነበረው ደመወዝ መጠን የሚገልጽ መሆን አለበት፡፡• ከተፈላጊ ችሎታ በላይ ለስራ መደቡ መወዳደር አይከለከልም level የሚጠይቅ የስራ መደብ ላይ COC መቅረብ አለበት፡፡• ከመንግስታዊ ተቋማት ውጪ የሚቀርቡ የስራ ልምድ ማስረጃዎች በሙሉ የስራ ግብር ስለመከፈሉ መመልከት ይኖርባቸዋል፡፡• ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፡፡• የስራ ቦታ፡ አዳማ• ለተጨማሪ ማስራሪያ አዲስ አበባ በስልክ ቁጥር 0115505994 ፤ 0115519815 ፤ 0115156102 እና አዳማ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በስልክ ቁጥር 0221112989 ፤ 0221113147 መጠየቅ ይችላሉ፡፡
All Rights Reserved © Milkta 2013 - 2024 . Powered and developed by Rackmint System. Made with love in Mekelle