| መቐለ ዩንቨርስቲ | |
|---|---|
| Position | ፋርማሰስት |
| Posted Date | ሓሙስ ሰነ 19, 2006 |
| Closing Date | ሶኒ ሰነ 23, 2006 |
| location | መቐለ |
| Jobs Identification Number | |
| Salary | |
| By Work Category | ሙሉ ጊዜ |
| By Job Category | |
| By Career Level | ጀማሪ |
| Sex | ኣይለይም |
| Quantity | 5 |
| Description | መቐለ ዩኒቨርስቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዓይደር ሪፈራል ሆስፒታለ ከዚ በታች የተመለከተው ፋርማሲስትና ፋርማሲ ቴክኒሻን ክፍት የስራ መደብ ሰራተኞችን ኣወዳድሮ በቃሚነት ለመቅጠር ይፈልጋል። በፋርማሲስት ዲግሪ የተመረቀ/ች የሞያ ፍቃድ ማረጋገጣ ሰርትፍኬት ያለው/ት ዜሮና ከዛ በላይ የስራ ልምድ ያለው/ት |
| Educational Requirements | |
| Desired Skills | |
| Experience Requirements | |
| How to apply | የስራ ልምድ
በዚ መሰረት ተወዳዳሪዎች ማስታወቅያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 ተከታታይ የስራ ቀናቶች ኣስፈላጊው ማስረጃ ኦርጅናል ከማይመለስ ፎቶፒና ሲቪ በመያዝ በዓይደር ሪፈራል ሆስፒታል ቁጥ 10 በሰው ያል ኣስተዳደር በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን |