https://milkta.com/en/jobs/display/3280
የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት
Position ህዝብ ግንኙነት ኦፊሰር
Posted Date ሓሙስ ጥቅምቲ 8, 2011
Closing Date ሓሙስ ጥቅምቲ 15, 2011
location 194
Jobs Identification Number
Salary
By Work Category ሙሉ ጊዜ
By Job Category
By Career Level ጀማሪ
Sex ኣይለይም
Quantity 1
Description የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅትክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያየሥራ መደቡ መጠሪያ፡ ህዝብ ግንኙነት ኦፊሰርደረጃ፡ 12ደመወዝ፡ 6836ብዛት፡ 1የቅጥር ሁኔታ፡ በቋሚነት
Educational Requirements ባችለር
Desired Skills - የትምህርት ደረጃ፡ ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ/ኮሌጅ በቋንቋ/በጋዜጠኝነት ወይም በተመሳሳይ ሙያ ዲግሪ
- የሥራ ልምድ እና ክህሎት፡ 2 /ሁለት/ ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ያላት
Experience Requirements - የትምህርት ደረጃ፡ ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ/ኮሌጅ በቋንቋ/በጋዜጠኝነት ወይም በተመሳሳይ ሙያ ዲግሪ
- የሥራ ልምድ እና ክህሎት፡ 2 /ሁለት/ ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ያላት
1-3 ዓመት
How to apply ማሳሰቢያ፡• አመልካቾች የትምህርት እና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን የማይመለስ ኮፒ እና ዋናውን በመያዝ እስከ ጥቅምት 19፣ 2011 ድረስ 6 ቁጥር ማዞሪያ በሚገኘው አዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት ዋናው መስሪያቤት የሰው ኃብት ልማትና አስተዳደር የስራ ደት ቢሮ ቁጥር 9 ቀርበው መመዝገብ ይችላሉ፡፡• ለፈተና የተመረጡ ተወዳዳሪዎች በስልክ ጥሪ ይደረግላቸዋል፡፡• ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፡፡ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0113 6675 11 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት
All Rights Reserved © Milkta 2013 - 2024 . Powered and developed by Rackmint System. Made with love in Mekelle