| የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት | |
|---|---|
| Position | ህዝብ ግንኙነት ኦፊሰር |
| Posted Date | ሓሙስ ጥቅምቲ 8, 2011 |
| Closing Date | ሓሙስ ጥቅምቲ 15, 2011 |
| location | 194 |
| Jobs Identification Number | |
| Salary | |
| By Work Category | ሙሉ ጊዜ |
| By Job Category | |
| By Career Level | ጀማሪ |
| Sex | ኣይለይም |
| Quantity | 1 |
| Description | የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅትክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያየሥራ መደቡ መጠሪያ፡ ህዝብ ግንኙነት ኦፊሰርደረጃ፡ 12ደመወዝ፡ 6836ብዛት፡ 1የቅጥር ሁኔታ፡ በቋሚነት |
| Educational Requirements | ባችለር |
| Desired Skills | - የትምህርት ደረጃ፡ ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ/ኮሌጅ በቋንቋ/በጋዜጠኝነት ወይም በተመሳሳይ ሙያ ዲግሪ - የሥራ ልምድ እና ክህሎት፡ 2 /ሁለት/ ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ያላት |
| Experience Requirements | - የትምህርት ደረጃ፡ ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ/ኮሌጅ በቋንቋ/በጋዜጠኝነት ወይም በተመሳሳይ ሙያ ዲግሪ - የሥራ ልምድ እና ክህሎት፡ 2 /ሁለት/ ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ያላት 1-3 ዓመት |
| How to apply | ማሳሰቢያ፡• አመልካቾች የትምህርት እና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን የማይመለስ ኮፒ እና ዋናውን በመያዝ እስከ ጥቅምት 19፣ 2011 ድረስ 6 ቁጥር ማዞሪያ በሚገኘው አዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት ዋናው መስሪያቤት የሰው ኃብት ልማትና አስተዳደር የስራ ደት ቢሮ ቁጥር 9 ቀርበው መመዝገብ ይችላሉ፡፡• ለፈተና የተመረጡ ተወዳዳሪዎች በስልክ ጥሪ ይደረግላቸዋል፡፡• ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፡፡ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0113 6675 11 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት |