| ሰንሻይን ኮንስትራክሽን ኃ.የተ.የግል ማህበር | |
|---|---|
| Position | የፕሮጀክት መሳሪያዎች አስተዳደርና ጥገና ሐላፊ |
| Posted Date | ሰሉስ ጥቅምቲ 6, 2011 |
| Closing Date | ሰሉስ ጥቅምቲ 13, 2011 |
| location | 194 |
| Jobs Identification Number | |
| Salary | |
| By Work Category | ሙሉ ጊዜ |
| By Job Category | |
| By Career Level | መካከለኛ ደረጃ |
| Sex | ኣይለይም |
| Quantity | 1 |
| Description | ሰንሻይን ኮንስትራክሽን ኃ.የተ.የግል ማህበርክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያየሥራ መደቡ መጠሪያ፡ የፕሮጀክት መሳሪያዎች አስተዳደርና ጥገና ሐላፊ- የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ- ደመወዝ፡ በድርጅቱ የደመወዝ እስኬል መሰረት• ከላይ የተመቀሰውን የመመዘኛ መስፈርቶች የምታማሉ አመልካቾች እስከ 15/02/2011 ድረስ የማይመለስ ኮፒ ማስረጃዎችን ከዋናው የትምህርት እና የሥራ ልምድ ማስረጃዎችና ከአንድ ጉርድ ፎቶግራፍ ጋር በመያዝ በኩባንያው ዋናው መ/ቤት የሰው ኃይል አስተዳደር መምሪያ ቢሮ በአካል በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡ሰንሻይን ኮንስትራክሽን ኃ.የተ.የግል ማሕበርስልክ ቁጥር፡ 0115513289የቦሌ መንገድ ፍላሚንጎ ሬስቶራንት ፊትለፊት |
| Educational Requirements | ባችለር |
| Desired Skills | - ተፈላጊ የትምህርት ዝግጅት እና የሥራ ልምድ፡ በመካኒካል ምሕንድስና ወይም ተዛማች የትምህርት መስክ በዲግሪ የተመረቀ ሆኖ ስምንት አመት የሥራ ልምድ ያለው፤ ከዚህ ውስጥ በሀላፊነት ሶስት አመት የሠራ ቢሆን ይመረጣል |
| Experience Requirements | - ተፈላጊ የትምህርት ዝግጅት እና የሥራ ልምድ፡ በመካኒካል ምሕንድስና ወይም ተዛማች የትምህርት መስክ በዲግሪ የተመረቀ ሆኖ ስምንት አመት የሥራ ልምድ ያለው፤ ከዚህ ውስጥ በሀላፊነት ሶስት አመት የሠራ ቢሆን ይመረጣል 5-10 ዓመት |
| How to apply |