https://milkta.com/en/jobs/display/3242
በኢ.ፌ.ዲ.ሪ መከላከያ ሚኒስተር የመከላከያ ሚኒስቴር የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ
Position ኮንትራት ኢንጂነር
Posted Date ሰሉስ ጥቅምቲ 6, 2011
Closing Date ሰሉስ ጥቅምቲ 13, 2011
location 254
Jobs Identification Number
Salary
By Work Category ሙሉ ጊዜ
By Job Category
By Career Level መካከለኛ ደረጃ
Sex ኣይለይም
Quantity 2
Description በኢ.ፌ.ዲ.ሪ መከላከያ ሚኒስተር የመከላከያ ሚኒስቴር የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝክፍት የውጪ የሥራ ማስታወቂያየሥራ መደቡ መጠሪያ፡ ኮንትራት ኢንጂነር- የስራ ቦታ፡ መቀሌ ዳንጎላ ትሳም ሪፊርናዊመን/ስራፕሮ እና አርአታሌ አህመዴ ላመን/ፕሮ- የደረጃ ከፍታ፡ XV- ደመወዝ፡ 15820.00 እና ሌሎች ጥቀማ ጥቅሞች- ብዛት፡ 2- የቅጥር ሁኔታ፡ ኮንትራትአድራሻ፡ ወሎ ሰፈር አካባቢ አምባሰል ሕንጻ ፊት ለፊት የቀድሞ ኖሬላ ግቢ ብራና ማተሚያ ድርጅት ዝቅ ብሎ መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ዋናው መ/ቤት የትምሕርትና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ እስከ ቀን 16/02/2011 ድረስ በመምጣት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር፡ 0114-42-22-60/70
Educational Requirements ባችለር
Desired Skills - ተፈላጊ የትምህርትና የሥራ ልምድ፡ ቢ.ኤስ.ሲ ዲግሪ በሲቪል ምህንድስና/በተመሳሳይ ትም/ዘርፍ እና 6 ዓመት በሙያው የሥራ ልምድ ያለው/ላት፤ ኤም.ኤስ.ሲ ዲግሪ በሲቪል ምህንድስና/በተመሳሳይ ትም/ዘርፍ እና 4 ዓመት በሙያው የሥራ ልምድ በሙያው ያለው/ላት፤ በመንገድ ፕሮጀክት ላይ የሰራ/ች ሆና ቢያንስ በሙያው አንድ ዓመት የሰራ/ች

Experience Requirements - ተፈላጊ የትምህርትና የሥራ ልምድ፡ ቢ.ኤስ.ሲ ዲግሪ በሲቪል ምህንድስና/በተመሳሳይ ትም/ዘርፍ እና 6 ዓመት በሙያው የሥራ ልምድ ያለው/ላት፤ ኤም.ኤስ.ሲ ዲግሪ በሲቪል ምህንድስና/በተመሳሳይ ትም/ዘርፍ እና 4 ዓመት በሙያው የሥራ ልምድ በሙያው ያለው/ላት፤ በመንገድ ፕሮጀክት ላይ የሰራ/ች ሆና ቢያንስ በሙያው አንድ ዓመት የሰራ/ች

5-10 ዓመት
How to apply
All Rights Reserved © Milkta 2013 - 2024 . Powered and developed by Rackmint System. Made with love in Mekelle