| በኢ.ፌ.ዲ.ሪ መከላከያ ሚኒስተር የመከላከያ ሚኒስቴር የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ | |
|---|---|
| Position | ኮንትራት ኢንጂነር |
| Posted Date | ሰሉስ ጥቅምቲ 6, 2011 |
| Closing Date | ሰሉስ ጥቅምቲ 13, 2011 |
| location | 254 |
| Jobs Identification Number | |
| Salary | |
| By Work Category | ሙሉ ጊዜ |
| By Job Category | |
| By Career Level | መካከለኛ ደረጃ |
| Sex | ኣይለይም |
| Quantity | 2 |
| Description | በኢ.ፌ.ዲ.ሪ መከላከያ ሚኒስተር የመከላከያ ሚኒስቴር የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝክፍት የውጪ የሥራ ማስታወቂያየሥራ መደቡ መጠሪያ፡ ኮንትራት ኢንጂነር- የስራ ቦታ፡ መቀሌ ዳንጎላ ትሳም ሪፊርናዊመን/ስራፕሮ እና አርአታሌ አህመዴ ላመን/ፕሮ- የደረጃ ከፍታ፡ XV- ደመወዝ፡ 15820.00 እና ሌሎች ጥቀማ ጥቅሞች- ብዛት፡ 2- የቅጥር ሁኔታ፡ ኮንትራትአድራሻ፡ ወሎ ሰፈር አካባቢ አምባሰል ሕንጻ ፊት ለፊት የቀድሞ ኖሬላ ግቢ ብራና ማተሚያ ድርጅት ዝቅ ብሎ መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ዋናው መ/ቤት የትምሕርትና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ እስከ ቀን 16/02/2011 ድረስ በመምጣት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር፡ 0114-42-22-60/70 |
| Educational Requirements | ባችለር |
| Desired Skills | - ተፈላጊ የትምህርትና የሥራ ልምድ፡ ቢ.ኤስ.ሲ ዲግሪ በሲቪል ምህንድስና/በተመሳሳይ ትም/ዘርፍ እና 6 ዓመት በሙያው የሥራ ልምድ ያለው/ላት፤ ኤም.ኤስ.ሲ ዲግሪ በሲቪል ምህንድስና/በተመሳሳይ ትም/ዘርፍ እና 4 ዓመት በሙያው የሥራ ልምድ በሙያው ያለው/ላት፤ በመንገድ ፕሮጀክት ላይ የሰራ/ች ሆና ቢያንስ በሙያው አንድ ዓመት የሰራ/ች |
| Experience Requirements | - ተፈላጊ የትምህርትና የሥራ ልምድ፡ ቢ.ኤስ.ሲ ዲግሪ በሲቪል ምህንድስና/በተመሳሳይ ትም/ዘርፍ እና 6 ዓመት በሙያው የሥራ ልምድ ያለው/ላት፤ ኤም.ኤስ.ሲ ዲግሪ በሲቪል ምህንድስና/በተመሳሳይ ትም/ዘርፍ እና 4 ዓመት በሙያው የሥራ ልምድ በሙያው ያለው/ላት፤ በመንገድ ፕሮጀክት ላይ የሰራ/ች ሆና ቢያንስ በሙያው አንድ ዓመት የሰራ/ች 5-10 ዓመት |
| How to apply |