| የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጽ/ቤት | |
|---|---|
| Position | የድርጅቶች ንብረት አስተዳደር ባለሙያ IV |
| Posted Date | ረቡዕ መስከረም 30, 2011 |
| Closing Date | ረቡዕ ጥቅምቲ 7, 2011 |
| location | 194 |
| Jobs Identification Number | |
| Salary | |
| By Work Category | ሙሉ ጊዜ |
| By Job Category | |
| By Career Level | መካከለኛ ደረጃ |
| Sex | ኣይለይም |
| Quantity | 2 |
| Description | የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጽ/ቤትክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያየስራ መደቡ መጠሪያ፡ የድርጅቶች ንብረት አስተዳደር ባለሙያ IV- ደረጃ፡ XIII- ብዛት፡ 2- ደመወዝ፡ 6036.00• አድራሻ፡ ወደ ሳሪስ በሚወስወደው መንገድ ከኢትዮጵያ እህል ንግድ ድርጅት ጀርባ የቀድሞ ቡና ተክል ልማት ድርጅት ህንፃ ስልክ ቁጥር፡ 0114-168878• የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ• አመልካቾች የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት እለት ጀምሮ እስከ 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ድረስ በቦርዱ ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 6 በግንባር ቀርበው መመዝገብ የሚችሉ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጽ/ቤት |
| Educational Requirements | ባችለር |
| Desired Skills | - ተፈላጊ ችሎታና የትምህርት ደረጃ፡ የመጀመሪያ ዲግሪ በግዥና ንብረት አስተዳደር፣ በአካውንቲንግ፣ በማኔጅመንት፣ በቢዝነስ ማኔጅመንት ያለው/ያላት - አግባብ ያለው የስራ ልምድ፡ 6 ዓመት |
| Experience Requirements | - ተፈላጊ ችሎታና የትምህርት ደረጃ፡ የመጀመሪያ ዲግሪ በግዥና ንብረት አስተዳደር፣ በአካውንቲንግ፣ በማኔጅመንት፣ በቢዝነስ ማኔጅመንት ያለው/ያላት - አግባብ ያለው የስራ ልምድ፡ 6 ዓመት 5-10 ዓመት |
| How to apply |