| ገምሹ በየነ ኮንስትራክሽን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር | |
|---|---|
| Position | የግዢ ሰራተኛ |
| Posted Date | ረቡዕ መስከረም 23, 2011 |
| Closing Date | ሓሙስ ጥቅምቲ 1, 2011 |
| location | 227 |
| Jobs Identification Number | |
| Salary | |
| By Work Category | ሙሉ ጊዜ |
| By Job Category | |
| By Career Level | መካከለኛ ደረጃ |
| Sex | ኣይለይም |
| Quantity | 2 |
| Description | ገምሹ በየነ ኮንስትራክሽን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበርክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያየስራ መደቡ መጠሪያ፡ የግዢ ሰራተኛ- ብዛት፡ 2- የስራ ቦታ፡ ፕሮጀክት- ደመወዝ፡ በድርጅቱ ስኬል- የቅጥር ሁኔታ፡ ቋሚ• ከዚህ በላይ የተጠቀሰውን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒውን ከማመልከቻ ጋር በማያያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 8 የስራ ቀናት ውስጥ በዋናው መ/ቤት 2ኛ ፎቅ የሰው ሃይል አስተዳደር ዋና ክፍል ቢሮ ቁጥር 14 በመገኘት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡• አድራሻ፡ ቦሌ ከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ጀርባ፤ ኦሮሚያ ኢንተርናሽናል ባንክ ጫፌ ቅርንጫፍ ያለበት፤ ጂ.ቲ ህንጻ 2ኛ ፎቅ ስልክ ቁጥር፡ 0116621182ገምሹ በየነ ኮንስትራክሽን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር |
| Educational Requirements | ዲፕሎማ |
| Desired Skills | - የትምህርት ደረጃና ዓይነት፡ በፐርቼዚንግ/በሰፕላይ/በማቴሪያል/በሎጂስቲክስ ማኔጅመንት የመጀመሪያ ዲግሪ/ዲፕሎማ ያለው/ት፡፡ - የስራ ልምድ፡ በሙያው 4/6 ዓመት የሰራ/ች |
| Experience Requirements | - የትምህርት ደረጃና ዓይነት፡ በፐርቼዚንግ/በሰፕላይ/በማቴሪያል/በሎጂስቲክስ ማኔጅመንት የመጀመሪያ ዲግሪ/ዲፕሎማ ያለው/ት፡፡ - የስራ ልምድ፡ በሙያው 4/6 ዓመት የሰራ/ች 5-10 ዓመት |
| How to apply |