https://milkta.com/en/jobs/display/2887
የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት
Position የሪከርድና ማህደር ሰራተኛ
Posted Date ሶኒ መስከረም 21, 2011
Closing Date ሓሙስ ጥቅምቲ 1, 2011
location 194
Jobs Identification Number
Salary
By Work Category ሙሉ ጊዜ
By Job Category
By Career Level ጀማሪ
Sex ኣይለይም
Quantity 2
Description የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤትክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያየስራ መደብ መጠሪያ፡ የሪከርድና ማህደር ሰራተኛ- ብዛት፡ 2- የቅጥር ሁኔታ፡ ቋሚ- የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ- ደመወዝ፡ 2404.00- ፆታ፡ አይለይም- የምዝገባ ቦታ፡ መንገድ ፈንድ ጽ/ቤት ርቼ ወደ ቂርቆስ ቤተክርስቲያን በሚወስደው መንገድ 200 ሜትር ገባ ብሎ፡፡- የምዝገባ ጊዜ፡ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 የስራ ቀናት የሰው ሃብት እና የጠቅላላ አገልግሎት ቢሮ፡፡
Educational Requirements ዲፕሎማ
Desired Skills - ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታ፡ ዲፕሎማ በሪከርድ ማኔጅመንት በላይብረሪ ሳይንስ እና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ
- አግባብ ያለው የስራ ልምድ፡ 2 ዓመት ከምረቃ በኋላ
Experience Requirements - ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታ፡ ዲፕሎማ በሪከርድ ማኔጅመንት በላይብረሪ ሳይንስ እና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ
- አግባብ ያለው የስራ ልምድ፡ 2 ዓመት ከምረቃ በኋላ
1-3 ዓመት
How to apply ማሳሰቢያ፡ መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ከትምህርትና ከስራ መደቡ ጋር አግባብ ያለው የስራ ልምድ ማስረጃ ኦሪጅናልና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት
All Rights Reserved © Milkta 2013 - 2024 . Powered and developed by Rackmint System. Made with love in Mekelle