| የህገ መንግስት አጣሪ ጉባኤ ጽ/ቤት | |
|---|---|
| Position | የዕቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ባለሙያ IV |
| Posted Date | ሶኒ መስከረም 21, 2011 |
| Closing Date | ሓሙስ ጥቅምቲ 1, 2011 |
| location | 194 |
| Jobs Identification Number | |
| Salary | |
| By Work Category | ሙሉ ጊዜ |
| By Job Category | |
| By Career Level | መካከለኛ ደረጃ |
| Sex | ኣይለይም |
| Quantity | 1 |
| Description | የህገ መንግስት አጣሪ ጉባኤ ጽ/ቤትክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያየስራ መደቡ መጠሪያ፡ የዕቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ባለሙያ IV- ብዛት፡ 1- ደመወዝ፡ 10234.00 |
| Educational Requirements | ባችለር |
| Desired Skills | - ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፡ የመጀመሪያ ዲግሪ በኢኮኖሚክስ፣ ማኔጅመንት፣ ቢዝነስ ማኔጅመንት፣ ጂኦግራፊ ህብረተሰብ ሳይንስ እና ሌሎች - የስራ ልምድ፡ 6 ዓመት የዕቅድ ዝግጅትና ክትትል ግምገማ ስራ ላይ በመስራት |
| Experience Requirements | - ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፡ የመጀመሪያ ዲግሪ በኢኮኖሚክስ፣ ማኔጅመንት፣ ቢዝነስ ማኔጅመንት፣ ጂኦግራፊ ህብረተሰብ ሳይንስ እና ሌሎች - የስራ ልምድ፡ 6 ዓመት የዕቅድ ዝግጅትና ክትትል ግምገማ ስራ ላይ በመስራት 5-10 ዓመት |
| How to apply | ማሳሰቢያ፡ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ፒያሳ በሚገኘው የእየሩሳሌም መታሰቢያ ህንፃ የህገ መንግስት አጣሪ ጉባኤ ጽ/ቤት የሰው ሃብት ልማትና ስራ አመራር ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 304 የስራ ልምድና የትምህርት ማስረጃችሁን ኦሪጅናልና ኮፒ በመያዝ ቀርባችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡የህገ መንግስት አጣሪ ጉባኤ ጽ/ቤት |