https://milkta.com/en/jobs/display/2879
የህገ መንግስት አጣሪ ጉባኤ ጽ/ቤት
Position የኦዲዮቪዥዋል ቴክኒሺያን I
Posted Date ሶኒ መስከረም 21, 2011
Closing Date ሓሙስ ጥቅምቲ 1, 2011
location 194
Jobs Identification Number
Salary
By Work Category ሙሉ ጊዜ
By Job Category
By Career Level
Sex ኣይለይም
Quantity 1
Description የህገ መንግስት አጣሪ ጉባኤ ጽ/ቤትክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያየስራ መደቡ መጠሪያ፡ የኦዲዮቪዥዋል ቴክኒሺያን I- ብዛት፡ 1- ደመወዝ፡ 4800.00
Educational Requirements ዲፕሎማ
Desired Skills - ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፡ 10+3 ዲፕሎማ ሲኒማ ፎቶግራፊ ፎቶና ቪዲዮግራፊ
- የስራ ልምድ፡ 0 ዓመት
Experience Requirements - ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ፡ 10+3 ዲፕሎማ ሲኒማ ፎቶግራፊ ፎቶና ቪዲዮግራፊ
- የስራ ልምድ፡ 0 ዓመት
0-1 ዓመት
How to apply ማሳሰቢያ፡ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ፒያሳ በሚገኘው የእየሩሳሌም መታሰቢያ ህንፃ የህገ መንግስት አጣሪ ጉባኤ ጽ/ቤት የሰው ሃብት ልማትና ስራ አመራር ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 304 የስራ ልምድና የትምህርት ማስረጃችሁን ኦሪጅናልና ኮፒ በመያዝ ቀርባችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡የህገ መንግስት አጣሪ ጉባኤ ጽ/ቤት
All Rights Reserved © Milkta 2013 - 2024 . Powered and developed by Rackmint System. Made with love in Mekelle