| የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት | |
|---|---|
| Position | የገቢ አሰባበሰብና ክፍያ አፈፃፀም ባለሙያ III |
| Posted Date | ሶኒ መስከረም 21, 2011 |
| Closing Date | ሓሙስ ጥቅምቲ 1, 2011 |
| location | 194 |
| Jobs Identification Number | |
| Salary | |
| By Work Category | ሙሉ ጊዜ |
| By Job Category | |
| By Career Level | መካከለኛ ደረጃ |
| Sex | ኣይለይም |
| Quantity | 2 |
| Description | የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤትክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያየስራ መደብ መጠሪያ፡ የገቢ አሰባበሰብና ክፍያ አፈፃፀም ባለሙያ III- ብዛት፡ 2- የቅጥር ሁኔታ፡ ቋሚ- የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ- ደመወዝ፡ 5375.00- ፆታ፡ አይለይም- የምዝገባ ቦታ፡ መንገድ ፈንድ ጽ/ቤት ርቼ ወደ ቂርቆስ ቤተክርስቲያን በሚወስደው መንገድ 200 ሜትር ገባ ብሎ፡፡- የምዝገባ ጊዜ፡ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 የስራ ቀናት የሰው ሃብት እና የጠቅላላ አገልግሎት ቢሮ፡፡ |
| Educational Requirements | ባችለር |
| Desired Skills | - ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታ፡ የመጀመሪያ ዲግሪ በአካውንቲንግ ቢዝነስ አስተዳደር ስራ አመራር ፋይናንሻል አካውንቲንግ - አግባብ ያለው የስራ ልምድ፡ 5 ዓመት ከምረቃ በኋላ |
| Experience Requirements | - ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታ፡ የመጀመሪያ ዲግሪ በአካውንቲንግ ቢዝነስ አስተዳደር ስራ አመራር ፋይናንሻል አካውንቲንግ - አግባብ ያለው የስራ ልምድ፡ 5 ዓመት ከምረቃ በኋላ 5-10 ዓመት |
| How to apply | ማሳሰቢያ፡ መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ከትምህርትና ከስራ መደቡ ጋር አግባብ ያለው የስራ ልምድ ማስረጃ ኦሪጅናልና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት |