https://milkta.com/en/jobs/display/2743
በብሄራዊ የመረጃና ደህንነት አገልግሎት የኢሚግሬሽንና የዜግነት ጉዳይ ዋና መምሪያ
Position የኤሌክትሪክ መሳሪያዎች ጥገና ባለሙያ
Posted Date ሶኒ መስከረም 14, 2011
Closing Date ሶኒ መስከረም 21, 2011
location 194
Jobs Identification Number
Salary
By Work Category ሙሉ ጊዜ
By Job Category
By Career Level መካከለኛ ደረጃ
Sex ኣይለይም
Quantity 1
Description በብሄራዊ የመረጃና ደህንነት አገልግሎት የኢሚግሬሽንና የዜግነት ጉዳይ ዋና መምሪያክፍት የስራ መደብ ማስታወቂያየስራ መደብ፡ የኤሌክትሪክ መሳሪያዎች ጥገና ባለሙያብዛት፡ 1• ማሳሰቢያ፡
Educational Requirements ዲፕሎማ
Desired Skills - ክፍት የስራ መደቡ ተፈላጊ ችሎታ መስፈርት፡ ቴ/ሙያ ኮሌጅ ዲፕሎማና 7 ዓመት የስራ ልምድ
Experience Requirements - ክፍት የስራ መደቡ ተፈላጊ ችሎታ መስፈርት፡ ቴ/ሙያ ኮሌጅ ዲፕሎማና 7 ዓመት የስራ ልምድ 5-10 ዓመት
How to apply ከላይ የተጠቀሰውን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርት ማስረጃና የስራ ልምዳችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ከፒ በመያዝ የኢሚግሪሽንና የዜግነት ጉዳይ ዋና መምሪያ ህንፃ ቁጥር 5 ቢሮ ቁጥር 61 በመቅረብ ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ5 የስራ ቀናት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ደመወዝ በመ/ቤቱ እስኬል መሰረት መሆኑን እናሳውቃለን፡፡• ለበለጠ መረጃ፡ 0913 949190 / 0911 968715በብሄራዊ የመረጃና ደህንነት አገልግሎት የኢሚግሬሽንና የዜግነት ጉዳይ ዋና መምሪያ
All Rights Reserved © Milkta 2013 - 2024 . Powered and developed by Rackmint System. Made with love in Mekelle