| Position | የሬዲዮ መሃንዲስ |
| Posted Date | ሶኒ መስከረም 14, 2011 |
| Closing Date | ሶኒ መስከረም 21, 2011 |
| location | 194 |
| Jobs Identification Number | |
| Salary | |
| By Work Category | ሙሉ ጊዜ |
| By Job Category | |
| By Career Level | ጀማሪ |
| Sex | ኣይለይም |
| Quantity | 1 |
| Description | በብሄራዊ የመረጃና ደህንነት አገልግሎት የኢሚግሬሽንና የዜግነት ጉዳይ ዋና መምሪያክፍት የስራ መደብ ማስታወቂያየስራ መደብ፡ የሬዲዮ መሃንዲስብዛት፡ 1• ማሳሰቢያ፡ |
| Educational Requirements | ባችለር |
| Desired Skills | - ክፍት የስራ መደቡ ተፈላጊ ችሎታ መስፈርት፡ በሙያው የመጀመሪያ ዲግሪና 2 ዓመት የስራ ልምድ |
| Experience Requirements | - ክፍት የስራ መደቡ ተፈላጊ ችሎታ መስፈርት፡ በሙያው የመጀመሪያ ዲግሪና 2 ዓመት የስራ ልምድ 1-3 ዓመት |
| How to apply | ከላይ የተጠቀሰውን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርት ማስረጃና የስራ ልምዳችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ከፒ በመያዝ የኢሚግሪሽንና የዜግነት ጉዳይ ዋና መምሪያ ህንፃ ቁጥር 5 ቢሮ ቁጥር 61 በመቅረብ ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ5 የስራ ቀናት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ደመወዝ በመ/ቤቱ እስኬል መሰረት መሆኑን እናሳውቃለን፡፡• ለበለጠ መረጃ፡ 0913 949190 / 0911 968715በብሄራዊ የመረጃና ደህንነት አገልግሎት የኢሚግሬሽንና የዜግነት ጉዳይ ዋና መምሪያ |