https://milkta.com/en/jobs/display/2551
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የጉለሌ ክፍለ ከተማ ዋና ስራ አስፈፃሚ ጽ/ቤት
Position የአካባቢ ግንዛቤና ብክለት ኢንስፔክሽን ኦፊሰር
Posted Date ረቡዕ መስከረም 2, 2011
Closing Date ረቡዕ መስከረም 9, 2011
location 194
Jobs Identification Number
Salary
By Work Category ሙሉ ጊዜ
By Job Category
By Career Level መካከለኛ ደረጃ
Sex ኣይለይም
Quantity 1
Description በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የጉለሌ ክፍለ ከተማ ዋና ስራ አስፈፃሚ ጽ/ቤት ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያየስራ መደብ መጠሪያ፡ የአካባቢ ግንዛቤና ብክለት ኢንስፔክሽን ኦፊሰር- ብዛት፡ 1- ደመወዝ፡ 4662.00
Educational Requirements ባችለር
Desired Skills ተፈላጊ የትምህርት ዓይነት፣ ደረጃና የስራ ልምድ፡
• በአካባቢ ሳይንስ፤ በኬሚስትሪ፤ በባዮሎጂ፤ በአካባቢ ምህንድስና ቢኤስሲ/ኤምኤስሲ ማስተርስ/ዲግሪ 6/4/2 ዓመት የስራ ልምድ
Experience Requirements ተፈላጊ የትምህርት ዓይነት፣ ደረጃና የስራ ልምድ፡
• በአካባቢ ሳይንስ፤ በኬሚስትሪ፤ በባዮሎጂ፤ በአካባቢ ምህንድስና ቢኤስሲ/ኤምኤስሲ ማስተርስ/ዲግሪ 6/4/2 ዓመት የስራ ልምድ
5-10 ዓመት
How to apply ማሳሰቢያ፡1. አመልካቾች ለምዝገባ ሲቀርቡ የትምህርትና የስራ ልምድ ኦሪጅናል ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በማያያዝ ማቅረብ አለባቸው፣2. ማንኛውም ስርዝ ድልዝ ያለው የስራ ልምድ ሆነ የትምህርት ማስረጃ ተቀባይነት አይኖረውም፣3. ለሁሉም መደቦች የስራ ልምድ አግባብነት ያለው መሆን አለበት፣4. የስራ ልምድ ማስረጃ ላይ የአገልግሎት ዘመን፣ ቀን፣ ወርና ዓመተ ምህረት ይከፈለው የነበረው ደመወዝ5. ከግል መስሪያ ቤት የሚቀርብ የስራ ልምድ ግብር ስለመከፈሉ ከገቢ ሰብሳቢ መስሪያ ቤት ማስረጃ ማቅረብ የሚችል6. ሴት አመልካቾች ይበረታታሉየምዝገባ ጊዜ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት የምዝገባ ቦታ አድራሻ አዲሱ ገበያ የጉለሌ ክፍለ ከተማ ኖክ ጀርባ ህንፃ ላይ 9ኛ ፎቅ ዋ/ስ/አስ/ጽ/ቤት የሰው ሀይል አስተዳደር ደጋፊ የስራ ሂደትለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር፡ 0118279531በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የጉለሌ ክፍለ ከተማ ዋና ስራ አስፈፃሚ ጽ/ቤት የሰው ሀብት አስተዳደር ደጋፊ የስራ ሂደት
All Rights Reserved © Milkta 2013 - 2024 . Powered and developed by Rackmint System. Made with love in Mekelle