https://milkta.com/en/jobs/display/1759
መቐለ ስታስቲክስ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት
Position መረጃ ሰብሳቢ
Posted Date ሰሉስ ሓምለ 4, 2009
Closing Date ዓርቢ ሓምለ 7, 2009
location በቅ/ጽ/ቤት ለጠናቱ በተመረጡ የገጠር ቆጠራ ቦታዎች
Jobs Identification Number
Salary
By Work Category ኮንትራት
By Job Category
By Career Level ጀማሪ
Sex ኣይለይም
Quantity 96
Description

መቀለ ስታቲስቲክስ ቅ/ጽ/ቤት ከዚህ በታች በተጠቀሱት የሰራ መደብ ላይ በ2010 ለሚያካሂደዉ የግብርና ናሙና ጥናት መረጃ ሰብሳቢዎችንና ተቆጣጣሪዎች በኮንትራት ቀጥሮ ማሰራት ይፈልጋል

Educational Requirements

ዲግሪ

በማኝኛዉም የትምህርት መስክ Â የመጀመሪያ ዲግሪ ያለዉ

Desired Skills

ዲግሪ

በማኝኛዉም የትምህርት መስክ Â የመጀመሪያ ዲግሪ ያለዉ

Experience Requirements

0 ዓመት የሰራ ልምድ

How to apply

የምዝገባ ጊዜ ከ 03 /11 /2009 ዓም 07/ 11 /2009 ዓም

የምዝገባ ቦታ መቀለ ስታቲስቲክስ ቅጽቤት የሰዉ ሃብት አስተዳደር ክፍል

Â

አመልካቾች በምዝገባ ወቅት የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃቸዉን ዋናዉንና ከማይመለስ አንድ ገጽ ፎቶ ኮፒ ጋር ማቅረብ ይጠበቅባችዋል

የሰራ ቦታዉ በተመረጡ የገጠር ቀበሌዎች ስለሆነ መረጃ ሰብሳቢዉ በገጠር ቀበሌ ለመኖር እና ስራዉ የሚጠይቀዉን አስቸጋሪ ሁኔታ መቃቃም የሚችል ሆኖ በአስኘጋሪ የመሬት አቀማመጥ ተንቀሳቅሶ በማኝዎም የሚመደብበት የቆጠራ ቦታ ለመስርት የሚችል መሆን አለበት

የቅጥር ጊዜ ከነሃሴ 1 /2009 እስከ ሰኔ 30 /2010( የስልጠና ግዜ ከ 01 /12 /2009 ዓም ጀምሮ በመቀለ ከተማ ይሰጣል

በቂ ተያዥ(ዋስ) ማቅረብ የሚችል

ስልጠና ወስደዉ ወደ ስራ ከተሰማሩ በሓላ ስራዉን ሳይጠናቀቅ የሚለቅ ሰራተኛ በኮንትራት ዉል መሰረት በህግ ተጠያቂ ሆኖ ለስልጠና የወሰደዉን አበል ይመልሳል

በማዕከላዊ ስታቲስቲክስ የመረጃ አሰባሰብ የስራ ቅድሚያ ይሰጠዋል

አድራሻ ከዶክተር ፍጹም የዓይን ህክምና ክሊኒክ ከፍ ብሉ

18 ቀበሌ

All Rights Reserved © Milkta 2013 - 2024 . Powered and developed by Rackmint System. Made with love in Mekelle