| መቐለ አሉላ አባነጋ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት | |
|---|---|
| Position | ከፍተኛ የሪፎርምና ደንበኞች ክትትል ኦፊሰር |
| Posted Date | ዓርቢ ሕዳር 23, 2009 |
| Closing Date | ዓርቢ ሕዳር 30, 2009 |
| location | መቐለ |
| Jobs Identification Number | |
| Salary | |
| By Work Category | ሙሉ ጊዜ |
| By Job Category | |
| By Career Level | መካከለኛ ደረጃ |
| Sex | ኣይለይም |
| Quantity | 1 |
| Description | መቀለ ኣሉላ አባነጋ ዓለም ኣቀፍ ኤርፖርት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ ለመቅጠር ይፈልጋልÂ |
| Educational Requirements | የመጀመሪያ ዲግሪ እና ሁለተኛ ዲግሪ በሞያዉ |
| Desired Skills | ከታወቀ ዩኒቨርሰቲ በማኔጅመንት / ማኔጅመንትÂ /በኢኮኖሚከስ/Â በተመሳሳይ የትምህርት የተመረቀ |
| Experience Requirements | የ 2 አመት የስራ ልምድ የመጀመሪያ ዲግሪ በሙያዉ የ4 አመት ስራ ልምድÂ Â |
| How to apply | ከላይ የተጠቀሱት መስፈርት የምታማሉ አመልከቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ኦርጅናል ማስረጃችሁና እና ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ በመቐለ ኤርፖርት ቢሮ ቁጥር 9 ቀርበዉ መመዝገብ ይችላሉ ለበለጠ መረጃ 0344421102 በመደዋል ይጠይቁ |