https://milkta.com/en/jobs/display/1490
መድኃኒት ፈንድና አቅርቦት ኤጀንሲ
Position የመድሃኒትና ሕክምና መገልገያዎች ክምችትና ስርጭት ኦፊሰር I
Posted Date ዓርቢ ሕዳር 9, 2009
Closing Date ሓሙስ ሕዳር 15, 2009
location መቐለ
Jobs Identification Number
Salary
By Work Category ሙሉ ጊዜ
By Job Category
By Career Level መካከለኛ ደረጃ
Sex ኣይለይም
Quantity 2
Description

የመድሓኒት ፈንድና አቅርቦት ኤጀንሲ ከዚህ ቀጥሎ የተገለፀዉን ክፍት ስራ ቦታ ሰራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል

Educational Requirements

ቢኤስ ሲ ዲግሪ ወይም ኤምኤስሲ በፋርማሲ ወይም በባዮሜዲካል

Desired Skills

ቢኤስ ሲ ዲግሪ ወይም ኤምኤስሲ በፋርማሲ ወይም በባዮሜዲካል

Experience Requirements

Bsc 2 year

MSc 0 year

How to apply

አድራሻ ጣብያ ዓይደር ማረት ጋራጅ ፊት ለፊት ወይም ብሩህ ተስፋ ፕላስቲክ ፋብሪካ ፊት ለፊት

ምዝገባ 15 ሕዳር 2009 ዓም 11:30 ይጠናቀቃል

All Rights Reserved © Milkta 2013 - 2024 . Powered and developed by Rackmint System. Made with love in Mekelle