| ቅዱስ ፍሬምናጦስ አባ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን መንፈሳዊ ኮሌጅ | |
|---|---|
| Position | የኪሚስትሪ መምህር |
| Posted Date | ሓሙስ ሕዳር 8, 2009 |
| Closing Date | ሰሉስ ሕዳር 13, 2009 |
| location | መቐለ |
| Jobs Identification Number | |
| Salary | |
| By Work Category | ኮንትራት |
| By Job Category | |
| By Career Level | ጀማሪ |
| Sex | ኣይለይም |
| Quantity | 1 |
| Description | በቅዱስ ፍሬሚናጦስ ኣባ ከሳቴ ብርሃን መንፈሳዊ ኮሌጅ ስር የሚተዳደረዉ የከሳቴ ብርሃን ኣባ ሰላማ መምህራን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል |
| Educational Requirements | ከታወቀ የትምህርት ተቋም በኬሚስትሪ በዲግሪ የተመረቀ |
| Desired Skills | ከታወቀ የትምህርት ተቋም በኬሚስትሪ በዲግሪ የተመረቀ |
| Experience Requirements | ያለዉ ይመረጣል |
| How to apply | የቅጥር ሁኔታ በየዓመቱ የሚታደሰ ኮንትራት ምዝገባ ጊዜ ከ 06 /03 /2009 ዓም እስከ 13 /03 /2009 ዓም ባሉት ተከታታይ የስራ ቀናት ፈተና የሚሰጥበት ቀን 13 /03/ 2009 ዓም ከቀኑ 8:30 ምዝገባ ቦታ ቅዱስ ፍሬምናጦስ አባ ሰላመ ከሳቴ ብርናን መንፈሳዊ ኮሌጅ አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 7 የሚያስፈሉ ነገሮች የትምህርት ማስረጃ ዋናዉንና የማይመለስ ኮፒ ከሲቪ ጋር በማያያዝ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን N.B ፈተናዉን የላፈ/ ች ተወዳዳሪ የቅጥር ፎርማሊቲዉን ሲሞላ/ ስትሞላ የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አማኝ መሆኑን የሚገልፅ ድጋፍ ከአጥቢያ ቤተክርስትያን ማቅረብ የሚችል መሆን አለበት |