https://milkta.com/en/jobs/display/1339
ትራንስ ኢትዮጽያ ኋ/የተ/የግ/ማህበር
Position ማርኬቲንግ ጥናትና ልማት ኤክስፐርት
Posted Date ቀዳም ሓምለ 30, 2008
Closing Date ሰንበት ነሓሰ 8, 2008
location አዲስ አበባ
Jobs Identification Number
Salary
By Work Category ሙሉ ጊዜ
By Job Category
By Career Level መካከለኛ ደረጃ
Sex ኣይለይም
Quantity 1
Description

ትራንስ ኢትዮጽያ ኋ/የተ/የግ/ማህበር ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ተፈላጊ የችሎታ መስፈርቶች የሚያሟላ አመልካች አወዳድሮ ብቃት ያለዉ ባለሙያ መቅጠር ይፈልጋል

Educational Requirements

በመጀመሪያ ዲግሪ :ማኔጅመንት: ቢዝነስ /ማርኬቲንግ/ ማኔጅመንት: ትራንስፖርት ማኔጅመንት:ኢኮነሚክስ :አካዉንቲንግ የተመረቀ/ች ወይም

በደረጃ V ማርኬቲንግ ማኔጅመንት: Â ወይም

በደረጃ IV ማርኬቲንግ ኦፕሬሽንስ ኮርዲኔሽን የተመረቀ/ች ወይም

 በ10+3/ደረጃ III በmarketing service

Desired Skills

 ተፈላጊ ስልጠና :ብቃት ማረጋገጫ (COC) ሰርተፊኬት (በየደረጃዉ) ያለዉ

Experience Requirements

መጀመሪያ ዲግሪ/ደረጃ V 4 ዓመት

በደረጃ IV Â 6 ዓመት

ለ10+3/ደረጃ III8 ዓመት

How to apply
  • የክምና ሽፋን አገር ዉስጥ 100% ነዉ
  • ስለሆነም መመዘኛዉችን የምታማሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የሥራ ቀናት የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናዉና እና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያያዝ በመቀለ በዋና ፅቤቱ የሰዉ ሃብት አመራር ልማት መሥሪያ ወይም በአዲስ አበባ በፕሪሊ ጉማ ማከፋፈያ ሳሪስ ከካዲስኮ አከባቢ ቴሌ ፊት ለፊት የሰዉ ሃብት አመራር ልማት መሥሪያ እንዲሁም በድሉ ህንፃ 1ኛ ፎቅ የሚገኝ ላይዘን ኦፊስ Â መመዝገብ ይምትችሉ መሆናችሁን እንገፃለን
  • ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር 011-442-01-67/0934169190/0912021529
All Rights Reserved © Milkta 2013 - 2024 . Powered and developed by Rackmint System. Made with love in Mekelle