https://milkta.com/en/jobs/display/1260
የወልቃይት ስኮር ልማት ፕሮጀክት
Position ላብራቶሪ ቴክኒሻን
Posted Date ዓርቢ ሓምለ 1, 2008
Closing Date ዓርቢ ሓምለ 8, 2008
location ወልቃይት
Jobs Identification Number 11
Salary
By Work Category ሙሉ ጊዜ
By Job Category
By Career Level ጀማሪ
Sex ኣይለይም
Quantity 1
Description

የኢፌዲሪ ስካር ኮርፖሬሽን የወልቃይት ስካር ልማት ፅ/ቤትባለዉ ክፍት ስራ መደብ ሰራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል

Educational Requirements

ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ/ ኮሌጅ በላብራቶሪ ቴክኒሻንነት 10+ 3 ወይም ደረጃ IV ዲፕሎማ

Desired Skills

ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ/ ኮሌጅ በላብራቶሪ ቴክኒሻንነት 10+ 3 ወይም ደረጃ IV ዲፕሎማ

Experience Requirements

የ 1 ዓመት የስራ ልምድ

How to apply

አመልካቾች ከዋናዉ የተገናዘበ የማይመለስ የትምህርትና የስራ ልምድ ቅጂ በመያዝ ከቀን 27/ 10 /2008 ዓም እስከ 08/ 11 /2008 ዓም ባለዉ ተከታታይ 10 የስራ ቀናት በስራ ሰዓት መመዝገብ የምትችሉ መሆናችሁን እንገልፃለን

የመመዝገቢያ ቦታ

በ ወ/ ስ /ል ፕሮጀክት ፅ/ቤት

ምዕራባዊ ዞን መስተዳደር ፅ/ቤትሁመራ

ሰ /ምዕራብ ዞን መስተዳድር ፅ/ቤትሽሬ እንዳስላሰ

ማእከላዊ ዞን መስተዳድር ፅ/ቤትአክሱም

ማሳሰቢያ

የሚቀርብ የስራ ልምድ የስራ መደቡ ለሚጠይቀዉ ቀጥታ መሆን አለበት

የግል ድርጅት የስራ ልምድ የስራ ግብር የተከፈለበት መሆኑ ማረጋገጨጫ ገቢ ከተደረገበት የገቢዎች ፅ/ቤትማሕተም ማቅረብ ይኖርበታል

All Rights Reserved © Milkta 2013 - 2024 . Powered and developed by Rackmint System. Made with love in Mekelle