| መቐለ ዩንቨርስቲ | |
|---|---|
| Position | ሌክቸረር |
| Posted Date | ሰሉስ ሰነ 28, 2008 |
| Closing Date | ረቡዕ ሓምለ 6, 2008 |
| location | መቐለ |
| Jobs Identification Number | |
| Salary | |
| By Work Category | ሙሉ ጊዜ |
| By Job Category | |
| By Career Level | መካከለኛ ደረጃ |
| Sex | ኣይለይም |
| Quantity | 2 |
| Description | በመቐለ Â ዩኒቨርሲቲ የዓዲ ሓቂ ካምፓስ ቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ ከዚህ በታች ያሉት ክፍት የስራ መደቦች በቃሚ መምህርነት አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል ስለዚህ መስፈርቱን ይምታማሉ አመልካቾች መወዳደርÂ ይምትችሉ መሆናችሁ እንገልፃለን |
| Educational Requirements | Msc በአካውንቲንገ ናፋይናንስ :በፋይናንስና እናኢንቭስትመንት:በአካዉንቲንግና ኦዲቲንግ ወይም በተመሳሳይ የተመረቀ/ች የመመረቅ ያፅሁፍውጤታቸውበጣምጥሩናከዚያበላይየሆነእንዲሁም የመጀመሪያዲግሪ (BA) በአካውንቲንግ ወይም በአካውንቲንግና ፋይናንስ የተመረቀ/ች የመመረቅያ ነጥባቸው 3.00 እናከዚያበላይለወንዶችሲሆን 2.75 ከዚያ በላይ ለሴቶች |
| Desired Skills | በከፍተኛ ትምህርት ተቋም የማስተማር የስራልምድ ያለው/ያላትይመረጣል፡፡ |
| Experience Requirements | በከፍተኛ ትምህርት ተቋም የማስተማር የስራልምድ ያለው/ያላትይመረጣል፡፡ |
| How to apply | - የምዝገባ ቦታዓዲ-ሓቂ ካምፓስ ቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ የሰው ሃብት ልማት ኤክስፐርት ፅ/ቤት በግንባር ቀርበው ወይም በE-mail [email protected] መመዝገብይችላሉ፡፡ - ተወዳደሪዎች በምዝገባ ጊዜ ኦርጅናልና ፎቶ ኮፒ የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ይዛችሁ እንድትቀርቡ፡፡ - የምዝገባ ቀን ይህ ማስታወቅያ ከወጣበት ለተከታታይ10 የስራቀናት - በከፍተኛ ትምህርት ተቋም የማስተማር የስራልምድ ያለው/ያላትይመረጣል |