| የወልቃይት ስኮር ልማት ፕሮጀክት | |
|---|---|
| Position | የመሬት ልማትና ዝግጅት ሱፐርቫይዘር |
| Posted Date | ቀዳም ጉንበት 27, 2008 |
| Closing Date | ሰሉስ ሰነ 7, 2008 |
| location | ማይ ጋባ |
| Jobs Identification Number | |
| Salary | |
| By Work Category | ሙሉ ጊዜ |
| By Job Category | |
| By Career Level | ጀማሪ |
| Sex | ኣይለይም |
| Quantity | 1 |
| Description | በኢፌዲሪ ስኳር ኮርፓሬሽን የወልቃይት ስኳር ልማት ፕሮጀከት ፅ/ቤት ባለዉ ክፍት የስራ መደብ ሰራተኞች አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል |
| Educational Requirements | ከታወቀ Â ዩኒቨርሰቲ / ኮሌጅ Â የመጀመሪያ ዲግሪ ከታወቀ ዩኒቨርስቲ /ኮሌጅ በ (10+3) ወይም ደረጃ IV ዲፕሎማናÂ Â |
| Desired Skills | በእርሻ መካናይዜሽን / በእርሻ ምህንድስናÂ |
| Experience Requirements | 1 ዓመት የስራ ልምድ ለÂ የመጀመሪያ ዲግሪ 4ዓመት የስራ ልምድ Â ለÂ (10+3) ወይም ደረጃ IV ዲፕሎማናÂ |
| How to apply | በዚሁ መሰረት አመልካቾች ከዋናዉ የተገናዘበ የማይመለስ የትምህርትና የስራ ልምድ ቅጂ በመያዝ ከቀን 26/09/2008 ዓም እስከ 07/10/2008 ዓም ባሉት ተከታታይ የስራ ቀናት በስራ ሰዓት መመዝገብ የምትችሉ መሆናችሁን እናሳዉቃለን የመመዝገቢያ ቦታ
|