https://milkta.com/en/jobs/display/1089
የግብርና ምርት ማሳደጊያዎች አቅራቢ ድርጅት የትግራይ ሽያጭና ስርጭት ማዕከል
Position ሴክሬታሪ ካሸር
Posted Date ሓሙስ ሚያዝያ 6, 2008
Closing Date ዓርቢ ሚያዝያ 14, 2008
location መቐለ
Jobs Identification Number
Salary
By Work Category ሙሉ ጊዜ
By Job Category
By Career Level ጀማሪ
Sex ኣይለይም
Quantity 1
Description

የግብርና ምርት ማሳደጊያዎች አቅራቢ ድርጅት የትግራይ ሽያጭና ስርጭት ማዕከል ላለዉ ክፍት የሥራ በቋሚነት ሠራተኛ መቅጠር ይፈልጋል

Educational Requirements
  • በሴኬሬታሪያል ሳይንስ እና በቢሮ አስተዳደር የኮሌጅ ዲፕሎማ (10+3) ያለዉ
  • በሴኬሬታሪያል ሳይንስ እና በቢሮ አስተዳደር የቴክኒክና ሙያ (10+3)Â
  • 12ኛ ክፍል በአዲሱ ስርኣት ትምህርት 10ኛ ክፍል ያጠናቀቀች
Desired Skills
  • በሴኬሬታሪያል ሳይንስ እና በቢሮ አስተዳደር የኮሌጅ ዲፕሎማ (10+3) ያለዉ
  • በሴኬሬታሪያል ሳይንስ እና በቢሮ አስተዳደር የቴክኒክና ሙያ (10+3)Â
  • 12ኛ ክፍል በአዲሱ ስርኣት ትምህርት 10ኛ ክፍል ያጠናቀቀች
Experience Requirements

ሆኖ በሙያዉ የ4 /ኣራት/ አመትያላነሰ ስራ ልምድ ያለዉ/ያላት

በሙያዉ የ6 /ስድስት/ አመትያላነሰ ስራ ልምድ ያለዉ/ያላት

በሙያዉ የ8 /ስምንት/ አመት ያላነሰ ስራ ልምድ ያለዉ/ያላት

Â

How to apply

የምዝገባ ቀን: 10/08/2008 ዓም እስከ 14/08/2008 ባሉት የስራ ቀናት

የምዝገባ ቦታ ትግራይ ሽያጭ ስርጭት ማእከል

ዓይደር ሓሚዳይ ብሩህ ተስፋ ፊት ለፊት

    ስልክ ቁጥር 0344411858 Â

All Rights Reserved © Milkta 2013 - 2024 . Powered and developed by Rackmint System. Made with love in Mekelle