https://milkta.com/en/jobs/display/108
መቐለ ዩንቨርስቲ
Position ረዳት ምሩቐ II
Posted Date ዓርቢ ጥሪ 30, 2006
Closing Date ሰሉስ የካቲት 4, 2006
location መቐለ
Jobs Identification Number
Salary
By Work Category ሙሉ ጊዜ
By Job Category
By Career Level ጀማሪ
Sex ኣይለይም
Quantity 1
Description

መቐለ ዩኒቨርስቲ እና ሳይንስ ኮሌጅ ሪፈራል ሆስፒታል ከዚ በታች የተዘረዘሩት መስፈርቶች የሚያማሉ ሰራተኞች ኣወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል። በዚ መሰረተ

ኣንደኛ ዲግሪ BSc በሳይካትሪስ ነርሲንግ የተመረቀ/ች

3 ዓመት እና ከዚያ በላይ የዩኒቨርስቲ ውጤት(CGPA) ያለው/ያላት

Educational Requirements
Desired Skills
Experience Requirements
How to apply

ማሳሰብያ

ኣመልካቶች ይህ ማስታወቅያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 05 ተከታታይ የስራ ቀናት ኣስፈላጊው ማስረጃ ኦርጅናል የማይመለስ ፎቶ ኮፒና ሲቪ በመያዝ ዓይደር ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በሰው ሃይል ኣስተዳደር ቢሮ ቁጥር 10 በመቅረበ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንሳሰባላን።

All Rights Reserved © Milkta 2013 - 2024 . Powered and developed by Rackmint System. Made with love in Mekelle