https://milkta.com/en/jobs/display/105
መቐለ ዩንቨርስቲ
Position በረዳት ምሩቅ /Assistance Lecturer/
Posted Date ዓርቢ ጥሪ 30, 2006
Closing Date ዓርቢ የካቲት 7, 2006
location መቐለ
Jobs Identification Number
Salary
By Work Category ሙሉ ጊዜ
By Job Category
By Career Level ጀማሪ
Sex ኣይለይም
Quantity 3
Description

የህግ ት/ት ቤ በ2004 ዓ/ም ወይመ 2005 ዓ/ም ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ በመደበኛ ፕሮግራም የህግ ዲግሪ ያገኙ ሶስት(3) ሴት ምሩቃን በደረጃ በረዳት ምሩቅ /Assistance Lecturer/ ኣወዳድሮ መቅጠር ይፌልጋል። ስለሆነም ከስር የተዘረዘሩት መስፎርቶች የምታማሉ ኣመልካቶች ይህ ማስታወቅያ ከወጣበት ባሉት ኣስር (10)) ወን ውስጥ በህግና ስነ-መንግስት ኮሌጅ የሰው ሃይል ቢሮ ቁጥር 3 በኣካል በመቅረብ ወይም በኢሜይል mokonen2000@gmail.com ማመልከቻ እና ኣጋዝ የሆኑ ዶክመንቶችን እንድታስገቡ እንጠይቃለን

Educational Requirements
Desired Skills
Experience Requirements
How to apply

 

ዝርዝር መስፈርቶች

  1. ሴት ኣመልካቶች

  2. የዲገሪ እና ትራንስክርቢት ኣንድ ኮፒ

  3. 2.75 እና ከዛ በላይ ኣጠቃላይ ውጤት ያላት

All Rights Reserved © Milkta 2013 - 2024 . Powered and developed by Rackmint System. Made with love in Mekelle