https://milkta.com/en/jobs/display/1030
መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ መቀሌ ሪፈራል ሆስፒታል ግንባታ ፕሮጀክት
Position አካዉንታንት ክለርክ
Posted Date ዓርቢ መጋቢት 23, 2008
Closing Date ሰሉስ መጋቢት 27, 2008
location መቐለ
Jobs Identification Number
Salary
By Work Category ኮንትራት
By Job Category
By Career Level ጀማሪ
Sex ኣይለይም
Quantity 1
Description

ድርጅታችን መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ መቀሌ ሪፈራል ሆስፒታል ግንባታ ፕሮጀክት ከዚህ በታች በተመለከተዉ ክፍት የስራ መደብ መስፈርቱን የምታማሉ አመልከካቾች አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል ስለሆነም ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 27/ 07/ 2008 ዓም ባሉት የስራ ቀናት ቅዳሜን ጨምሮ በመቀሌ ሆስፒታል ፕሮጀክት አሰተዳደር ቢሮ መጥታችሁ መመዝገብ ትችላላችሁ

Educational Requirements

ዲፕሎማ 10 +3 በአካዉንታንት እና 2 ዓመት አግባብነት ያለዉ የስራ ልምድ ወይም 10 +2 በአካዉንታንት እና 4 ዓመት አግባብነት ያለዉ የስራ ልምድ

Desired Skills

የኮምፒተር እዉቀት ያለዉ/ ላት

Experience Requirements

ዲፕሎማ 10 +3 በአካዉንታንት እና 2 ዓመት አግባብነት ያለዉ የስራ ልምድ ወይም 10 +2 በአካዉንታንት እና 4 ዓመት አግባብነት ያለዉ የስራ ልምድ

How to apply

የምዝገባ ቦታ አዋሽÂ ካምፕ ፊት ለፊት በሚገነባዉ መከላለከያ ሪፈራል ሆስፒታል

ለተጨማሪ ማብራሪያ Â 0914730813

All Rights Reserved © Milkta 2013 - 2024 . Powered and developed by Rackmint System. Made with love in Mekelle