https://milkta.com/am/jobs/display/983
ገኔ ዩናይትድ የመኪና አስመጪኃ/የተ/የግ/ማ
የስራ ሃላፊንት የቢሮ ስራአስኪያጅ/ ማናጀር
የተለቀቀበት ቀን ሰሉስ መጋቢት 6, 2008
መዝግያ ቀን ቀዳም መጋቢት 10, 2008
ቦታ መቐለ
የስራ መለያ ቁጥር
ደሞዝ
የስራው ዓይነት ሙሉ ጊዜ
የስራ ምድብ
በኣገልግሎት ዘመን መካከለኛ ደረጃ
ፆታ ኣይለይም
ተፈላጊ ብዛት 1
መግለጫ

ገኔ ዩናይትድ የመኪና አስመጪ ሃላ/የተ /የግ/ ማህበር በመቐለ ቅርንጫፍ ከፍተዉ አዲስ ቢሮ ሰራተኞችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል

የትምህርት ደረጃ

የመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቀና 2 ዓመት እና ከዛ በላይ የስራ ልምድ ማቅረብ የሚችልና በማናጅመንት ፣በህዝብ አስተዳደር፣ ኢኮኖሚክስና ተያያዥ ያላቸዉ የትምህርት ዝግጅት ወይም

በዲፕሎማ የተመረቀና 4 ዓመት እና ከዛ ባላየ የስራ ልምድ ማቅረብ የሚችልና በማናጅመንት፣ በህዝብ አስተዳደር ፣ኢኮኖሚክስና ተያያዥ ያላቸዉ የትምህርት ዝግጅት

ተፈላጊ ችሎታ

የመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቀና 2 ዓመት እና ከዛ በላይ የስራ ልምድ ማቅረብ የሚችልና በማናጅመንት ፣በህዝብ አስተዳደር፣ ኢኮኖሚክስና ተያያዥ ያላቸዉ የትምህርት ዝግጅት ወይም

በዲፕሎማ የተመረቀና 4 ዓመት እና ከዛ በላይ የስራ ልምድ ማቅረብ የሚችልና በማናጅመንት፣ በህዝብ አስተዳደር ፣ኢኮኖሚክስና ተያያዥ ያላቸዉ የትምህርት ዝግጅት

ስራ ልምድ

የመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቀ 2 ዓመትእና ከዛ በላይ

ዲፕሎማ የተመረቀና 4 ዓመት እና ከዛ በላይ

How to apply

ተወዳዳሪዎች ማስረጃቸዉን ኦርጅናልና የማይመለስ ፎቶኮፒን ይዘዉ መቅረብ አለባቸዉ

ተወዳዳሪዎችይጠቅማሉ የሚላቸዉ ማናቸዉም ደብዳቤዎች ማቅረብ ይችላሉ

መመዝገቢያ ጊዜ 6 /07/ 2008 ዓም እስከ 10 /07 /2008 ዓም Â Â በስራ ሰዓት

አድራሻ ሸባ ዩኒቨርሲቲ ፊት ለፊት ከሚገኘዉ መድን ኢንሹራንስ ህንፃ ከፍ ብሎ

0920981782

ምልክታ እና ቅጂው:: 2013 - 2024 ፖወርድ ኤንድ ዲቨሎፕድ ባይ ራክሚንት ሲስተም. Made with love in Mekelle