| ገኔ ዩናይትድ የመኪና አስመጪኃ/የተ/የግ/ማ | |
|---|---|
| የስራ ሃላፊንት | የቢሮ ስራአስኪያጅ/ ማናጀር |
| የተለቀቀበት ቀን | ሰሉስ መጋቢት 6, 2008 |
| መዝግያ ቀን | ቀዳም መጋቢት 10, 2008 |
| ቦታ | መቐለ |
| የስራ መለያ ቁጥር | |
| ደሞዝ | |
| የስራው ዓይነት | ሙሉ ጊዜ |
| የስራ ምድብ | |
| በኣገልግሎት ዘመን | መካከለኛ ደረጃ |
| ፆታ | ኣይለይም |
| ተፈላጊ ብዛት | 1 |
| መግለጫ | ገኔ ዩናይትድ የመኪና አስመጪ ሃላ/የተ /የግ/ ማህበር በመቐለ ቅርንጫፍ ከፍተዉ አዲስ ቢሮ ሰራተኞችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል |
| የትምህርት ደረጃ | የመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቀና 2 ዓመት እና ከዛ በላይ የስራ ልምድ ማቅረብ የሚችልና በማናጅመንት ፣በህዝብ አስተዳደር፣ ኢኮኖሚክስና ተያያዥ ያላቸዉ የትምህርት ዝግጅት ወይም በዲፕሎማ የተመረቀና 4 ዓመት እና ከዛ ባላየ የስራ ልምድ ማቅረብ የሚችልና በማናጅመንት፣ በህዝብ አስተዳደር ፣ኢኮኖሚክስና ተያያዥ ያላቸዉ የትምህርት ዝግጅት |
| ተፈላጊ ችሎታ | የመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቀና 2 ዓመት እና ከዛ በላይ የስራ ልምድ ማቅረብ የሚችልና በማናጅመንት ፣በህዝብ አስተዳደር፣ ኢኮኖሚክስና ተያያዥ ያላቸዉ የትምህርት ዝግጅት ወይም በዲፕሎማ የተመረቀና 4 ዓመት እና ከዛ በላይ የስራ ልምድ ማቅረብ የሚችልና በማናጅመንት፣ በህዝብ አስተዳደር ፣ኢኮኖሚክስና ተያያዥ ያላቸዉ የትምህርት ዝግጅት |
| ስራ ልምድ | የመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቀ 2 ዓመትእና ከዛ በላይ ዲፕሎማ የተመረቀና 4 ዓመት እና ከዛ በላይ |
| How to apply | ተወዳዳሪዎች ማስረጃቸዉን ኦርጅናልና የማይመለስ ፎቶኮፒን ይዘዉ መቅረብ አለባቸዉ ተወዳዳሪዎችይጠቅማሉ የሚላቸዉ ማናቸዉም ደብዳቤዎች ማቅረብ ይችላሉ መመዝገቢያ ጊዜ 6 /07/ 2008 ዓም እስከ 10 /07 /2008 ዓም Â Â በስራ ሰዓት አድራሻ ሸባ ዩኒቨርሲቲ ፊት ለፊት ከሚገኘዉ መድን ኢንሹራንስ ህንፃ ከፍ ብሎ 0920981782 |