https://milkta.com/am/jobs/display/982
አክሱም ሆቴሎችኃ/የተ/የግ/ማ
የስራ ሃላፊንት የሒሳብ ሰራተኛ
የተለቀቀበት ቀን ሰሉስ መጋቢት 6, 2008
መዝግያ ቀን ሓሙስ መጋቢት 8, 2008
ቦታ መቐለ
የስራ መለያ ቁጥር
ደሞዝ
የስራው ዓይነት ሙሉ ጊዜ
የስራ ምድብ
በኣገልግሎት ዘመን ጀማሪ
ፆታ ኣይለይም
ተፈላጊ ብዛት 1
መግለጫ

አክሱም ሆቴሎች ሃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ከዚህ ቀጥሎ የተዘረዘሩትን ክፍት የሰራ መደቦች አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል

የትምህርት ደረጃ

በአካዉንቲንግ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለዉ

ተፈላጊ ችሎታ

በአካዉንቲንግ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለዉ

ስራ ልምድ

0 ዓመት

How to apply

የታደሰ የነዋሪነት መታወቂያ ማቅረብ የሚችል

 በቂ ዋስትና የመንግስስት ሰራተኛ የሆነ ማቅረብ የሚችል

ምዝገባ ቀን ከመጋቢት 03 /07 /2008 ዓም 08/ 07/ 2008 ዓም በስራ ሰዓት

ለበለጠ መረጃ 0344405155

አመልካቾች የትምህርት ማስረጃቹሁ የስራ ልምዳድችሁ እንዲሁም ሌሎች ማስረጃ ኦርጅናልን የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር ይዛችሁ መቅረብ አለባችሁ

ምልክታ እና ቅጂው:: 2013 - 2024 ፖወርድ ኤንድ ዲቨሎፕድ ባይ ራክሚንት ሲስተም. Made with love in Mekelle