| መቐለ ዩንቨርስቲ | |
|---|---|
| የስራ ሃላፊንት | ሌክቸረር ማናጅመንት MBA |
| የተለቀቀበት ቀን | ሓሙስ የካቲት 17, 2008 |
| መዝግያ ቀን | ረቡዕ የካቲት 23, 2008 |
| ቦታ | መቐለ |
| የስራ መለያ ቁጥር | |
| ደሞዝ | |
| የስራው ዓይነት | ሙሉ ጊዜ |
| የስራ ምድብ | |
| በኣገልግሎት ዘመን | መካከለኛ ደረጃ |
| ፆታ | ኣይለይም |
| ተፈላጊ ብዛት | 1 |
| መግለጫ | በመቐለ ዩኒቨርሲቲ ዓዲ ሓቂ ካምፓስ ቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ ከዚህ በታች ያለዉ ክፍት የሰር መደቦች ሊክቸረር አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል ስለዚህ መስፈርቱን ይምታማሉ አመልካቾች መወዳደር የምትችሉ መሆናችሁንእንገልፃለን |
| የትምህርት ደረጃ | MBA የተመረቀ /ች የመመረቅያ ፅሑፍ ዉጤታቸዉ በጣም ጥሩና ከዚያ በላይ የሆነ እንዲሁም የመጀመሪያ ዲግሪ ማናጅመንት የተመረቀ/ ች የመመረቅያ ነጥባቸዉ 3.00 እና ከዚያ በላይ ለወንዶች 2 .75 ለሴቶች |
| ተፈላጊ ችሎታ | MBA የተመረቀ /ች የመመረቅያ ፅሑፍ ዉጤታቸዉ በጣም ጥሩና ከዚያ በላይ የሆነ እንዲሁም የመጀመሪያ ዲግሪ ማናጅመንት የተመረቀ/ ች የመመረቅያ ነጥባቸዉ 3.00 እና ከዚያ በላይ ለወንዶች 2 .75 ለሴቶች |
| ስራ ልምድ | ከፍተኛ የትምህርት ማስተማር የስራ ልምድ ያለዉ/ ያላት ይመረጣል |
| How to apply | ምዝገባ ቦታ ዓዲ ሓቂ ካምፓስ ቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ የሰዉ ሀብት ልማት ኤክስፐርት በግንበባር ቀርበዉ ወይም በ Email [email protected]  መመዝገብ ይችላሉ ተወዳዳሪዎች በምዝገባ ጊዜ ኦርጅናል ፎቶ ኮፒ የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃችሁ እንድታቀርቡ የምዝገባ ወን ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ለተከታታይ 10 የስራ ቀናት ከፍተኛ የትምህርት ማስተማር የስራ ልምድ ያለዉ/ ያላት ይመረጣል |