| መቐለ ዩንቨርስቲ | |
|---|---|
| የስራ ሃላፊንት | Lecturer Human nutrition |
| የተለቀቀበት ቀን | ዓርቢ ጥሪ 27, 2008 |
| መዝግያ ቀን | ዓርቢ የካቲት 4, 2008 |
| ቦታ | መቐለ |
| የስራ መለያ ቁጥር | |
| ደሞዝ | |
| የስራው ዓይነት | ሙሉ ጊዜ |
| የስራ ምድብ | |
| በኣገልግሎት ዘመን | መካከለኛ ደረጃ |
| ፆታ | ኣይለይም |
| ተፈላጊ ብዛት | 2 |
| መግለጫ | መቐለ ዩኒቨርሲቲ ህፀተ- ዝናብ ግብርናና ተፈጥሮ ሃብት ኮሌጅ ከዚህ በታኝ ለተገለፀዉ ክፍት የስራ መደብ የኣካዳሚዉ ሰራተኛ አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል |
| የትምህርት ደረጃ | MSc in Human nutrition and related field |
| ተፈላጊ ችሎታ | MSc |
| ስራ ልምድ | 0 |
| How to apply | ኣማካይ ዉጤት ለወንድ 3.00 ለሴት 2. 75 ከዛ በላይ የስራ ቦታ ፡መቐለ ዩኒቨርሲቲ ህፀተ -ዝናብ ግብርናና ተፈጥሮ ሃብት ኮሌጅ አማልካች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 የስራ ቀናት ይጠቅመኛ ል ይምትሉት መረጃ ዋናዉና የማይመለሰ ፎቶ ኮፒ በመያዝ በመቀለ ዩኒቨርሲቲ ህፀተ- ዝናብ ግብርናና ተፈጥሮ ኮሌጅ ቢሮ ቁጥር 21 በአካል በመቅረብ መመዝገብ ይምትችሉ መሆኑን እናሳዉቃለን |