https://milkta.com/am/jobs/display/913
መቐለ ዩንቨርስቲ
የስራ ሃላፊንት Lecturer Postharvest technology
የተለቀቀበት ቀን ዓርቢ ጥሪ 27, 2008
መዝግያ ቀን ዓርቢ የካቲት 4, 2008
ቦታ መቐለ
የስራ መለያ ቁጥር
ደሞዝ
የስራው ዓይነት ሙሉ ጊዜ
የስራ ምድብ
በኣገልግሎት ዘመን መካከለኛ ደረጃ
ፆታ ኣይለይም
ተፈላጊ ብዛት 2
መግለጫ

መቐለ ዩኒቨርሲቲ  ህፀተ- ዝናብ ግብርናና ተፈጥሮ ሃብት ኮሌጅ ከዚህ በታኝ ለተገለፀዉ ክፍት የስራ መደብ የኣካዳሚዉ ሰራተኛ አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል

የትምህርት ደረጃ

MSc in Postharvest technology and related field

ተፈላጊ ችሎታ

MSc

ስራ ልምድ

0

How to apply

ኣማካይ ዉጤት ለወንድ 3.00 ለሴት 2. 75 ከዛ በላይ

የስራ ቦታ ፡መቐለ ዩኒቨርሲቲ ህፀተ -ዝናብ ግብርናና ተፈጥሮ ሃብት ኮሌጅ

አማልካች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 የስራ ቀናት ይጠቅመኛ ል ይምትሉት መረጃ ዋናዉና የማይመለሰ ፎቶ ኮፒ በመያዝ በመቀለ ዩኒቨርሲቲ ህፀተ- ዝናብ ግብርናና ተፈጥሮ ኮሌጅ ቢሮ ቁጥር  21 በአካል በመቅረብ መመዝገብ ይምትችሉ መሆኑን እናሳዉቃለን

ምልክታ እና ቅጂው:: 2013 - 2024 ፖወርድ ኤንድ ዲቨሎፕድ ባይ ራክሚንት ሲስተም. Made with love in Mekelle