| መቐለ ዩንቨርስቲ | |
|---|---|
| የስራ ሃላፊንት | ሌክቸረር ባዮ ሜዲካል ሳይንስ ተቋም |
| የተለቀቀበት ቀን | ዓርቢ ጥሪ 20, 2008 |
| መዝግያ ቀን | ረቡዕ ጥሪ 25, 2008 |
| ቦታ | መቐለ |
| የስራ መለያ ቁጥር | |
| ደሞዝ | |
| የስራው ዓይነት | ሙሉ ጊዜ |
| የስራ ምድብ | |
| በኣገልግሎት ዘመን | ጀማሪ |
| ፆታ | ኣይለይም |
| ተፈላጊ ብዛት | 2 |
| መግለጫ | መቐለ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ከዚህ በታች የተጠቀሱት ክፍት የስራ ቦታ መስፈርቱን የሚያሟሉ አወዳድሮ ለመቅጠር ስለሚፈልግ ዓይደር ሪፈራል ሆስፒታል የሰዉ ሃይል አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 46 በመቅረብ መመዘገብ ይምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን |
| የትምህርት ደረጃ | በሄማቶሎጂ የ 2ኛ ዲግሪ የተመረቀ /ች |
| ተፈላጊ ችሎታ | በሄማቶሎጂ የ 2ኛ ዲግሪ የተመረቀ /ች |
| ስራ ልምድ | 0 ዓመት |
| How to apply | ማሳሰብያ ለመጀመሪያ ዲግሪ የመጨረሻ ዉጤት ለወንድ አመልካች 3 00 እና ከዛ በላይ ለሴት አመልካች 2. 75 ከዛ በላይ ለ2ኛ ዲግሪ አመልካቾች የመጀመሪያ ዲግሪ የትምህርት ማስረጃ መያያዝ አለበት |