| የትግራይ ልምዓት ማሕበር | |
|---|---|
| የስራ ሃላፊንት | የማህደርና ሪከርድ ሰራተኛ |
| የተለቀቀበት ቀን | ረቡዕ ጥሪ 18, 2008 |
| መዝግያ ቀን | ረቡዕ ጥሪ 25, 2008 |
| ቦታ | መቐለ |
| የስራ መለያ ቁጥር | |
| ደሞዝ | |
| የስራው ዓይነት | ሙሉ ጊዜ |
| የስራ ምድብ | |
| በኣገልግሎት ዘመን | ጀማሪ |
| ፆታ | ኣይለይም |
| ተፈላጊ ብዛት | 1 |
| መግለጫ | የትግራይ ልማት ማህበር ከዚህ በታች የተገለፁትን ክፍት የስራ መደቦች ሰራተኛችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል |
| የትምህርት ደረጃ | ዲፕሎማ ዲግሪ በማናጅመንት ኢንፎርሜሽን ሲስተም አይቲ ወይም ተመሳሳይ የትምህርት ዓይነት |
| ተፈላጊ ችሎታ | ማህደር አያያዝ ችሎታ ሪከርድ ዳታ የመያዝ ችሎታ ኮምፒተር ችሎታ |
| ስራ ልምድ | 4 ዓመት ለዲፕሎማ 2 ዓመት ለ 1ኛ ዲግሪ
|
| How to apply | መመዘኛዉ የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርትና የስራ ማስረካችሁን ኦርጅናልን የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ከ CV ጋር በማያያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን 16 /05/ 2008 ዓም ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በትግራይ ልማት ማህበር ዋናዉ መስሪያ ቤት የሰዉ ሃብት አስተዳደረ ቢሮ ቁጥር 410 በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን ስቁ 0344 409923 መቐለ |