https://milkta.com/am/jobs/display/877
የትግራይ ልምዓት ማሕበር
የስራ ሃላፊንት የተማሪ ጉዳዮች ሓላፊ
የተለቀቀበት ቀን ረቡዕ ጥሪ 18, 2008
መዝግያ ቀን ረቡዕ ጥሪ 25, 2008
ቦታ መቐለ
የስራ መለያ ቁጥር
ደሞዝ
የስራው ዓይነት ሙሉ ጊዜ
የስራ ምድብ
በኣገልግሎት ዘመን መካከለኛ ደረጃ
ፆታ ኣይለይም
ተፈላጊ ብዛት 1
መግለጫ

የትግራይ ልማት ማህበር ከዚህ በታች የተገለፁትን ክፍት የስራ መደቦች ሰራተኛችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል

የትምህርት ደረጃ

በትምህርት አመራር በማናጅመንት ተመሳሳይ የትምህርት ዓይነተ ዲግሪና ከዛ በላይ ያለዉ

ተፈላጊ ችሎታ

የኮምፒተር ችሎታ

ስራ ልምድ

6 ዓመት አንደኛ ዲግር

4 ዓመት  2ኛ ዲግሪቀጥታ የስራ ልምድ ያለዉ ላት

 

 

How to apply

መመዘኛዉ የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርትና የስራ ማስረካችሁን ኦርጅናልን የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ከ CV ጋር በማያያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን 16 /05/ 2008 ዓም ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በትግራይ ልማት ማህበር ዋናዉ መስሪያ ቤት የሰዉ ሃብት አስተዳደረ ቢሮ ቁጥር 410 በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን

ስቁ 0344 409923 መቐለ

ምልክታ እና ቅጂው:: 2013 - 2024 ፖወርድ ኤንድ ዲቨሎፕድ ባይ ራክሚንት ሲስተም. Made with love in Mekelle