https://milkta.com/am/jobs/display/874
ትራንስ ኢትዮጽያ ኋ/የተ/የግ/ማህበር
የስራ ሃላፊንት ሲስተምና ድርጅታዊ ልማት ከፍተኛ ኤክስፐርት
የተለቀቀበት ቀን ቀዳም ጥሪ 14, 2008
መዝግያ ቀን ቀዳም ጥሪ 21, 2008
ቦታ መቐለ
የስራ መለያ ቁጥር
ደሞዝ
የስራው ዓይነት ሙሉ ጊዜ
የስራ ምድብ
በኣገልግሎት ዘመን ማናጅመንት
ፆታ ኣይለይም
ተፈላጊ ብዛት 1
መግለጫ

ትራንስ ኢትዮዽያ ሲስተምና ድርጅታዊ ልማት ከፍተኛ ኤክስፐርት ለመቅጠር ይፈልጋል

የትምህርት ደረጃ

ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ/ ኮሌጅ የማስተርስ ዲግሪ/ የመጀመሪያ ዲግሪ በማኔጅመንት፣ ቢዝነዝ ፣ማርኬቲንግ ፣ትራንስፖርት ፣ማኔጅመንት፣ ኢኮነሚክስ ፣አካዉንቲንግ ፣ስታትስቲክስ የተመረቀ

ከቴክኒክና ሞያ ት /ትና ስልጠና በደረጃ V ያለዉ በማኔጅመንት፣ ቢዝነስ ፣ማርኬትንግ ፣ትራንስፖርት ማኔጅመንት፣ ኢኮነሚክስ፣ ኣካዉንቲንግ ፣ስታትስቲክስ የተመረቀ ብቃት ማረጋገጫ ሰርትፍኬት COC ያለዉ

ተፈላጊ ችሎታ

ተፈላጊ ችሎታ  በጥራት ስራ አመራር ድርጅታዊ አሰራር ዙሪያ የምርምርና ስርፀት ችሎታ የዳሰሳ ጥናትና የመረጃ ትንተና ክህሎት የደንበኛ አገልግሎት ክህሎት በቡድን የመስራት ብቃት የአፈፃፀም ሪፖርት አቀራረብ ዕዉቅትና ልምድ የስራ መመሪያዎችን የማዘጋጀት ብቃት ያለዉ

ስራ ልምድ

ተፈላጊ ችሎታን የስራ ልምድ ለማሰተርስ ዲግሪ 4 ዓመት

ለመጀመሪያ ዲግሪ /ደረጃ V 6 ዓመት

How to apply

ተጨማሪ ጥቅማጥቅም

          የኃላፊነት አበል 1000

የቤት አበል 500

የአገር ዉስጥ  የህክምና ወጪ 100% ሽፋን

ስለሆነም መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ   ለ 10 ለተከታታይ የሥራ ቀናት የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናዉና የማይመለስ ኮፒ በመያዝ መቐለ ዋና መስሪያ ቤት የሰዉ ሃብት አመራርና ልማት መምሪያ መመዝገብ የምትችሉ መሆናችሁን እንገልፃለን

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 034 440 8143 ወይም 034 440 8203

ምልክታ እና ቅጂው:: 2013 - 2024 ፖወርድ ኤንድ ዲቨሎፕድ ባይ ራክሚንት ሲስተም. Made with love in Mekelle