| መቐለ ዩንቨርስቲ | |
|---|---|
| የስራ ሃላፊንት | ቴክኒካል ረዳት በእንስሳት ህክምና |
| የተለቀቀበት ቀን | ረቡዕ ጥሪ 4, 2008 |
| መዝግያ ቀን | ሰንበት ጥሪ 8, 2008 |
| ቦታ | መቐለ |
| የስራ መለያ ቁጥር | |
| ደሞዝ | |
| የስራው ዓይነት | ሙሉ ጊዜ |
| የስራ ምድብ | |
| በኣገልግሎት ዘመን | ጀማሪ |
| ፆታ | ኣይለይም |
| ተፈላጊ ብዛት | 1 |
| መግለጫ | መቐለ ዩኒቨርሲቲ ህፀተ ዝናብ ግብርናና ተፈጥሮ ሃብት ኮሌጅ ከዚህ በታች ለተተለፀዉ ክፍት ይስራ መደብ ሰራተኞች ኣወዳድሮ በቋሚ ለመቅጠር ይፈልጋል |
| የትምህርት ደረጃ | በእንስሳት ህክምና 10 +3 ወይም ኮሌጅ ዲፕሎማ ወይም ደረጃ III ሁለት አመት የስራ ልምድ ወይም ከፍተኛ ኮሌጅ ወይም ዲፕሎማ ወይም ደረጃ IV 0 አመት ስራ ልምድ |
| ተፈላጊ ችሎታ | COC ያለዉ ያላት |
| ስራ ልምድ | በእንስሳት ህክምና 10 +3 ወይም ኮሌጅ ዲፕሎማ ወይም ደረጃ III ሁለት አመት የስራ ልምድ ወይም ከፍተኛ ኮሌጅ ወይም ዲፕሎማ ወይም ደረጃ IV 0 አመት ስራ ልምድ |
| How to apply | ስለዚህ ከዚህ ማስታወቂያ ከወጣበት ባለ 5 ተከታታይ የስራ ቀናት ህፀተ ዝናብ ግብርናና ተፈጥሮ ሃብት ኮሌጅ የሰዉ ሃብት ልማት ኤክስፐርት ቢሮ ቁጥር D2-201ኦርጀናልና የማይለመስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ በስራ ሰዓት መመዝገብ የምትችሉ መሆናቹን እንገልፃለን |