https://milkta.com/am/jobs/display/841
የህዝብ እምባ ጠባቂ ተቋም መቐለ ቅርንጫፍ
የስራ ሃላፊንት የኣቤቱታ ተቀባይ ቅድመ ምርመራ መፍትሄ ሰጪ ከፍተኛ መርማሪ
የተለቀቀበት ቀን ሰሉስ ሕዳር 7, 2008
መዝግያ ቀን ዓርቢ ሕዳር 10, 2008
ቦታ መቐለ
የስራ መለያ ቁጥር
ደሞዝ
የስራው ዓይነት ሙሉ ጊዜ
የስራ ምድብ
በኣገልግሎት ዘመን መካከለኛ ደረጃ
ፆታ ኣይለይም
ተፈላጊ ብዛት 1
መግለጫ

የህዝብ እምባ ጠባቂ ተቋም መቐለ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ቀጥለዉ ለተመለከተዉ ክፍት የስራ መደብ ስራ ሰራተኞችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል

የትምህርት ደረጃ

ኤል ኤል ቢ ዲግሪ

ኤል ኤል ኤም ዲግሪ

ተፈላጊ ችሎታ

ኤል ኤል ቢ ዲግሪ

ኤል ኤል ኤም ዲግሪ

ስራ ልምድ

ኤል ኤል ቢ ዲግሪ 6

ኤል ኤል ኤም ዲግሪ 4

How to apply
  • አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ  ከወጣበት ቀን ጀምሮ 5 ተከታታይ የስራ ቀናት የትምህርትና የስራ ልምድ መስረጃዎቻቹን ይዛቹሁ  ቅ ፅ ቤታችን ቢሮ ቁጥር 1 በግንባር በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን
  • ምዝገባ የሚካሄድበት ቀን ከ 06 / 03 /08   -  10/ 03 /08 ዓም
  • ፈተና የሚሰጥበት ቀን ወደፊት በማስታወቂያ የሚነገር ይሆናል
  • የምዝገባ ቦታ ማይክሮፋይናንስ አጠገብ ከሚገኘዉ የትግራይ ጉዳተኞች ማህበር ሁለተኛ  ፎቅ ላይ  እንገኛለን

0344402551

ምልክታ እና ቅጂው:: 2013 - 2024 ፖወርድ ኤንድ ዲቨሎፕድ ባይ ራክሚንት ሲስተም. Made with love in Mekelle