https://milkta.com/am/jobs/display/772
ሊባኖስ ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ
የስራ ሃላፊንት ሴክረታሪ መምህር
የተለቀቀበት ቀን ሓሙስ ጥቅምቲ 4, 2008
መዝግያ ቀን ረቡዕ ጥቅምቲ 10, 2008
ቦታ መቐለ , ኵሓ
የስራ መለያ ቁጥር
ደሞዝ
የስራው ዓይነት ሙሉ ጊዜ
የስራ ምድብ
በኣገልግሎት ዘመን መካከለኛ ደረጃ
ፆታ ኣይለይም
ተፈላጊ ብዛት 3
መግለጫ

ሊባኖስ ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ ኵሓ ካምፓስ በከፈተዉ አዲስ ቅርንጫፍፍ ከዚህ በታች በተዘረዘሩት የስራ ዘርፎች ሰራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል ስለዚህ ከዚህ በታች በተዘረዘሩት የስራ ዓይነቶች

የትምህርት ደረጃ
  • ደረጃ 4
  • ዲግሪ
ተፈላጊ ችሎታ
  • በሴክሬታርያል ሳይንስ ደረጃ 4ተ የተመረቀ ሲኦሲ ያለፈ
  • በሴክሬታርያል ዲግሪ ሲኦሲ ያለፈ
ስራ ልምድ
How to apply

ለምዝገባ የሚያስፈልጉ መስፈርቶች

  • ሲቪ/CV : የስራ ማመልከቻ
  • የትምህርት ማስረጃ ኮፒ ና ኦርጂናል
  • የሲኦሲ ብቃት ማረጋገጫ ኮፒ ና ኦርጂናል
  • የስራ ልምድ ማስረጃ ፎቶ ኮፒ ና ኦርጂናል

የምዝገባ ቦታ መቐለ ዳሽን ባንክ ጁብሩክ ቅርንጫፍ አረጋዊ ሃይሉ ህንፃ በስተጀርባ ኦሮምያ ባንክ

ህንፃ ወዲ መሸሻ ወረድ ብሎ ለበለጠ መረጃ 0914758621

ምልክታ እና ቅጂው:: 2013 - 2024 ፖወርድ ኤንድ ዲቨሎፕድ ባይ ራክሚንት ሲስተም. Made with love in Mekelle