| አጋር የጥበቃ ኃ/የተ/የግ/ማ | |
|---|---|
| የስራ ሃላፊንት | ሲንየር አካዉንታት |
| የተለቀቀበት ቀን | ዓርቢ ሓምለ 3, 2007 |
| መዝግያ ቀን | ቀዳም ሓምለ 11, 2007 |
| ቦታ | አ /አበባ |
| የስራ መለያ ቁጥር | |
| ደሞዝ | |
| የስራው ዓይነት | ሙሉ ጊዜ |
| የስራ ምድብ | |
| በኣገልግሎት ዘመን | ጀማሪ |
| ፆታ | ኣይለይም |
| ተፈላጊ ብዛት | 1 |
| መግለጫ | በድጋሜ የወጣ ክፍት ቦታ የስራ ማስታወቂያ ድርጅታችን አጋር የጥበቃ ሃላ/የተ/የግል ማህበር ባለዉ ክፍት የስራ ቦታ ከዚህ በታች የተጠቀሱ የሚያሟሉ ሰራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል |
| የትምህርት ደረጃ | |
| ተፈላጊ ችሎታ |
መነሻ ደመወዝ 6000 ሁኖ እንደየስራ ልምዱ እስከ 15% መደራደር ይቻላል እድሜ ከ 26- 45 |
| ስራ ልምድ | |
| How to apply | ተጨማሪ መብራርያ
የመመዝገቢያ ቦታ ቀዳማይ ወያነ ገበያ ማእከል ቢሮ ቁጥር 319 ብሎክ C 3ኛ ፎቅ መ/ ቅርንጨፍ አጋር ቢሮ የመመዝገቢያ ቀን ይህ ማስታወቅያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በተከታታይ ባሉት 10 የስራ ቀናት ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0914034482 /0348409247 ደዉሎ መጠየቅ ይቻላል |