https://milkta.com/am/jobs/display/708
ዳሽን ቢራ ፋብሪካ አክስዩን ማህበር
የስራ ሃላፊንት የሽያጭና ስርጭት ክለርክ
የተለቀቀበት ቀን ቀዳም መጋቢት 19, 2007
መዝግያ ቀን ሰሉስ መጋቢት 22, 2007
ቦታ መቀሌ
የስራ መለያ ቁጥር
ደሞዝ
የስራው ዓይነት ኮንትራት
የስራ ምድብ
በኣገልግሎት ዘመን ጀማሪ
ፆታ ኣይለይም
ተፈላጊ ብዛት 1
መግለጫ

የቅጥር ማስታወቂያ

የዳሽን ቢራ ፋብሪካ አክስዩን ማህበር ከዚህ በታች በተገለፀዉ ክፍት የሥራ መደብ ላይ አመልካቾችን አወዳድሮ በኮንትራት መቅጠር ይፈልጋል በመሆኑም የተፈላጊ ችሎታ መስፈርቱን የምታሞሉ ሁሉ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን::

የተፈላጊ ችሎታ መስፈርቶች : ዲፕሎማ/ 10+3   /10+2 በማርኬቲንግ   / በቢዝነስ ማኔጅመንት በተመሳሳይ የትምህርት መስክ

0/3 ዓመት አግባብ ያለዉ የስራ ልምድ ያለዉ የኮምፒተር ዕዉቀት ያለዉ

የትምህርት ደረጃ
ተፈላጊ ችሎታ
ስራ ልምድ
How to apply

የመመዝገቢያ ቀን : ከመጋቢት 18 - 22 ቀን 2007 ዓ/ም ድረስ ዘወትር በሥራ ሰዓት

የመመዝገቢያ ቦታ : መቀሌ ሰሜን ሪጅን ቀጠና ጽ/ቤት አቢሲኒያ ሮማናት ቅ/አጠገብ

ምልክታ እና ቅጂው:: 2013 - 2024 ፖወርድ ኤንድ ዲቨሎፕድ ባይ ራክሚንት ሲስተም. Made with love in Mekelle