https://milkta.com/am/jobs/display/7039
ትራንስ ኢትዮጽያ ኋ/የተ/የግ/ማህበር
የስራ ሃላፊንት ኣውቶ ኤሌክትሪሻን
የተለቀቀበት ቀን ረቡዕ ጉንበት 28, 2011
መዝግያ ቀን ዓርቢ ጉንበት 30, 2011
ቦታ
የስራ መለያ ቁጥር
ደሞዝ
የስራው ዓይነት ኮንትራት
የስራ ምድብ
በኣገልግሎት ዘመን ማናጅመንት
ፆታ ኣይለይም
ተፈላጊ ብዛት 1
መግለጫ

ትራንስ ኢትዮጵያ ሃ/የተ/የግ/ማህበር ከዚህ በታች ያለው ክፍት የስራ መደብ ባለሙያዎች ኣወዳድሮ በኩንትራክት መቅጠር ይፈልጋል፡፡

የትምህርት ደረጃ

 ከፍተኛ ዲፕሎማ በኣውቶ ኤሌክትሪክ ወይም በMechatronics and instrumentation serving management ደረጃ IV የተመረቀ ወይም በኮሌጅ ዲፕሎማ በኣውቶ ኤሌክትሪክ የተመረቀ

ተፈላጊ ችሎታ

 ብቃት መረጋገጫ ሲኦሲ ሰርቲፊኬት በየደረጃው ያለው

ስራ ልምድ

2-4 years

How to apply

ስለሆነም መመዘኛዎችን የምታሟሉ ኣመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉ 5 ተከታታይ የስራ ቀናት የት/ትና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውና የማይመለስ ፎቶኮፒ በመያዝ በዋና ፅ/ቤት መቐሌ የሰው ሃብት ኣመራርና ልማት መምሪያ የምትችሉ መሆናችሁን እንገልፃለን፤

ለበለጠ መረጃ 0344-408143 መደወል ይቻላል

ምልክታ እና ቅጂው:: 2013 - 2024 ፖወርድ ኤንድ ዲቨሎፕድ ባይ ራክሚንት ሲስተም. Made with love in Mekelle