| ትራንስ ኢትዮጽያ ኋ/የተ/የግ/ማህበር | |
|---|---|
| የስራ ሃላፊንት | ኣውቶ ኤሌክትሪሻን |
| የተለቀቀበት ቀን | ረቡዕ ጉንበት 28, 2011 |
| መዝግያ ቀን | ዓርቢ ጉንበት 30, 2011 |
| ቦታ | |
| የስራ መለያ ቁጥር | |
| ደሞዝ | |
| የስራው ዓይነት | ኮንትራት |
| የስራ ምድብ | |
| በኣገልግሎት ዘመን | ማናጅመንት |
| ፆታ | ኣይለይም |
| ተፈላጊ ብዛት | 1 |
| መግለጫ | ትራንስ ኢትዮጵያ ሃ/የተ/የግ/ማህበር ከዚህ በታች ያለው ክፍት የስራ መደብ ባለሙያዎች ኣወዳድሮ በኩንትራክት መቅጠር ይፈልጋል፡፡ |
| የትምህርት ደረጃ | ከፍተኛ ዲፕሎማ በኣውቶ ኤሌክትሪክ ወይም በMechatronics and instrumentation serving management ደረጃ IV የተመረቀ ወይም በኮሌጅ ዲፕሎማ በኣውቶ ኤሌክትሪክ የተመረቀ |
| ተፈላጊ ችሎታ | ብቃት መረጋገጫ ሲኦሲ ሰርቲፊኬት በየደረጃው ያለው |
| ስራ ልምድ | 2-4 years |
| How to apply | ስለሆነም መመዘኛዎችን የምታሟሉ ኣመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉ 5 ተከታታይ የስራ ቀናት የት/ትና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውና የማይመለስ ፎቶኮፒ በመያዝ በዋና ፅ/ቤት መቐሌ የሰው ሃብት ኣመራርና ልማት መምሪያ የምትችሉ መሆናችሁን እንገልፃለን፤ ለበለጠ መረጃ 0344-408143 መደወል ይቻላል |